By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ከቡድኑ ጋር ይቆያል
Share
Notification Show More
Latest News
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….
ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ከቡድኑ ጋር ይቆያል

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮ ኤሌክትሪክ ቦርድ ከአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ጋር ከተወያየ በኋላ ወደ ድሬዳዋ እንዲመለስና ከቡድኑ ጋር እንዲቆይ ወሰነ።

ትላንት አዲስ አበባ ገብቶ ዛሬ ከቦርዱ ጋር የተገናኘው አሰልጣኙ ቡድኑ ጋር ያለውን ጠንካራና ደካሜ ጎን ያስረዳ ሲሆን ቦርዱ ራሱ ውስጡን እንዲመረምር አንድ የደጋፊ ማህበሩ አመራርና አንድ የቦርድ አባል ቡድኑ ላይ የፈጠሩትን ችግርና ጫና በማስረዳት ያለውን እውነት ገልጿል

ቦርዱም በሰጠው ውሳኔ በአሰልጣኝ ክፍፍሌ የማይፈለገውን የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኝ መሃመድን ወደ ከ20 አመት በታች ቡድኑ እንዲመለስ፣ የቡድን መሪው አቶ በድሉ እና የህክምና ባለሙያዋ ወደ መደበኛ ስራቸው እንዲመለሱ አዟል።

አሰልጣኙ በቀጣይ ቡድኑን ወደ ውጤት እንዲመራ አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግለት ተነግሮት ወደ ድሬዳዋ እንዲመለስ በመወሰኑ በሶሰት አሰልጣኞች የተደረገው ስርሰራ መክሸፉ ታውቋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ8ኛው ሳምንት መርሃግብር ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ግጥሚያውን ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ

ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 7ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ
Next Article Fatma Samoura : « Le niveau de critique atteint un point inimaginable »

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Transfer newsወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ወልዋሎ ዓድግራት ዩኒቨርሲቲ ሁለት የውጭ ተጨዋቾችን ለሙከራ ሲያመጣ ከራያ አዘቦ ለአንድ ተጫዋች የሙከራ እድል ሰጥቷል::

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 5 years ago
ተጠባቂው የግብፅ ደርቢ በፎርፌ ተጠናቀቀ
ሳላዲን ሰኢድ እና የእጅ ጉዳቱ
ቅዱስ ጊዮርጊስ  ስምንት ተጨዋቾቹ በኮቪድ ተይዘዋል መባሉን ተቃወመ
ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?