By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: በአዲስአበባ ከተማ ዋንጫ የሶስተኛ ቀን ዉሎ ቡናማዎቹ ነጥብ ሲጋሩ ሀድያ ሆሳዕና ማሸነፍ ችሏል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየአዲስአበባ ከተማ ዋንጫአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫሀዲያ ሆሳዕናኢትዮጵያ መድህን

በአዲስአበባ ከተማ ዋንጫ የሶስተኛ ቀን ዉሎ ቡናማዎቹ ነጥብ ሲጋሩ ሀድያ ሆሳዕና ማሸነፍ ችሏል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ከቀናት በፊት መስከረም 7 አንድ ብሎ መከናወን የጀመረዉ እና ለሚቀጥሉት ሰባት ያህል ቀናት በአበበ ብቂላ ስታዲየም የሚከናወነው 17ተኛዉ የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ዛሬም ቀጥሎ ሲከናወን ቀን 8:00 ሰዓት ላይ ሀድያ ሆሳዕና ከሻሸመኔ ከተማ እንዲሁም ቀን 10:00 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ቡና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ጨዋታቸዉን አድርገዋል።

በዕለተ ሰኞ የመጀመሪያ ጨዋታቸዉን በተመሳሳይ 2ለ1 በሆነ ዉጤት ማሸነፍ የቻሉት ሀድያ ሆሳዕና እና ኢትዮጵያ ቡና በዛሬዉ ዕለት ባደረጉት መርሐግብር የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ቡድን ሀድያ ሆሳዕና በያዝነዉ አመት ወደ ሀገሪቱ ከፍተኛዉ የሊግ እርከን ማደግ የቻለዉን ሻሸመኔ ከተማ በፊት መስመር አጥቂዉ ሪችሞንድ አዶንጎ ብቸኛ ግብ አንድ ለዜሮ በሆነ ዉጤት በማሸነፍ ተከታታይ ድል ማስመዝገብ ሲችል በጨዋታውም ጥሩ መንቀሳቀስ የቻለዉ የፊት መስመር ተጫዋቹ በየነ ባንጃዉ ኮከብ በመባል መመረጥ ችሏል።

- ማሰታውቂያ -

በሌላኛዉ በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በመጀመሪያው ጨዋታ አዲስ አዳጊውን ክለብ ሻሸመኔ ከተማ 2ለ1 በሆነ ዉጤት ማሸነፍ የቻለዉ የመዲናዉ ክለብ ኢትዮጵያ ቡና ከአሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ ቡድን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ሁለተኛ ጨዋታውን ቀን 10:00 ሰዓት ላይ አድርጎ ሁለት አቻ ተለያይቷል።

በዚህም በበርካታ ተመልካቾች ፊት በተከናወነዉ የዕለቱ ተጠባቂ ጨዋታ አዲስ አዳጊዉ ክለብ ኢትዮጵያ ንግድ አጥቂዉ ቢኒያም ጌታቸው ባስቆጠራት የ25ተኛ ደቂቃ ጎል መምራት ቢችልም ቡናማዎቹ በብሩክ በየነ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል አቻ በመሆን የመጀመሪያውን አጋማሽ አጠናቀዋል። ከዕረፍት መልስ ተመጣጣኝ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ባስመለከተዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታም አዲሱ የክለቡ ፈራሚ አዲስ ግደይ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንዲሁም አማኑኤል አድማሱ ለቡና ተጨማሪ ግብ አስቆጥረዉ ጨዋታዉ ሁለት አቻ በሆነ ዉጤት ፍፃሜዉን አጊኝቷል። በመርሐግብሩም የኢትዮጵያ ንግድ ባንኩ አጥቂ በረከት ይግዛዉ የጨዋታዉ ኮከብ በመባል መመረጥ ችሏል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ሀዲያ ሆሳዕና የመስመር ተከላካይ አስፈርሟል።
Next Article በአዲስአበባ ከተማ ዋንጫ ፈረሰኞቹ በኢትዮጵያ መድን ሽንፈት አስተናግደዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የጨዋታ ዘገባፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችመቐለ 70 እንደርታ

የሰሜን ደርቢ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 1 year ago
ሸገር ከተማ ኮከቦቹን ታዳጊዎቹን በይፋ አስፈርሟል
ባህርዳር ከነማ እና ኮትዲቫራዊው አህመድ ቢን ዋታራ ሊለያዩ ነው
​የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታዎች እሁድ ይደረጋሉ!!!
ስሑል ሽረ ጋናዊ አጥቂ አስፈርሟል !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?