By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ቡናማዎቹ ከተከታታይ የአቻ ዉጤቶች በኋላ በሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፈዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….
ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
“ሁለቱ ጨዋታዎች በሜዳችን ቢሆኑ ኖሮ በትንሹ አራት ነጥብ ማግኘት የምንችልበት ነበር ።” “በግል በተፈጠረ ስህተት እንጂ እንደ ቡድን ተበልጠን አይደለን የተሸነፍነው ።” “ወጣት ተጫዋቾችን መልምለን “ሻዶው” ቡድን የመስራት ዕቅድ አለኝ ።” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ
ዋልያዎቹ ዜናዎች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባድሬዳዋ ከተማ

የጨዋታ ዘገባ | ቡናማዎቹ ከተከታታይ የአቻ ዉጤቶች በኋላ በሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፈዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 7 months ago
Share
SHARE

 

በሀያ አንደኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ ቀን ጨዋታ ቀትር ዘጠኝ ሰዓት ላይ በተደረገ መርሐግብር ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን 4ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

ኳስን ተቆጣጥሮ በመጫወት እና የተጋጣሚ ቡድን የመሐል ክፍል ላይ ጫናዎችን በማሳደር በተለይ የመሐል ሜዳዉ ላይ የበላይ በመሆን ለመጫወት በሚሞክረዉ እና በተቃራኒው በፈጣን የመስመር ላይ የማጥቃት ሽግግሮች እና በመልሶ ማጥቃት ከሚገኙ እንቅስቃሴዎች ግብ ለማስቆጠር የሚሞክረዉ ድሬዳዋ ከተማ ባደረጉት የዕለቱ ጨዋታ የመጀመሪያ ሀያ ያህል ደቂቃዎች ሁለቱም ቡድኖች ተመጣጣኝ የሚባል የጨዋታ እንቅስቃሴ ያስመለከቱን ሲሆን በሙከራ ረገድ ግን ቀዳሚ መሆን የቻሉት ብርቱካናማዎቹ ድሬዳዋ ከተማዎቹ ድሬዳዋ ከተማዎች ናቸዉ።

- ማሰታውቂያ -

በዚህም በመጀመሪያዉ አጋማሽ እንየዉ ካሳሁን ከቀኝ የድሬዳዋ ማጥቃት በኩል አሻምቶት የነበረዉን ኳስ ሙህዲን ሙሳ ወደ ግብነት ለመቀየር ከጫፍ ደርሶ ሳይሳካለት ቀርቷል። በተጨማሪም ከደቂቃዎች በኋላ አማካዩ ኤሌያስ አህመድ የግል ብቃቱን ተጠቅሞ ወደ ግብ የሞከረዉ ኳስ ወደ ዉጭ ወጣበት እንጅ በብርቱካናማዎቹ በኩል በአጋማሹ የተደረገ ድንቅ ሙከራ ነበር ማለት ይቻላል።

በተመሳሳይ በጨዋታ ቁጥጥር የተሻሉ የነበሩት ቡናማዎቹ ደግሞ በመስፍን ታፈሰ ፣ አማኑኤል ዮሐንስ እንዲሁም አጥቂዉ ብሩክ በየነ የግቡ አግዳሚ የመለሰበትን አጋጣሚ ጨምሮ ጥሩ ጥሩ የሚባሉ ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን ማድረግ ችለዉ የነበረ ቢሆንም በመጀመሪያው አጋማሽ ግን ግብ ማስቆጠር ሳይችሉ ቀርተዋል።

ከዕረፍት መልስ በደቂቃ ላይ መስፍን ታፈሰ የድሬዳዋ ከተማ ተከላካዮች የሰሩትን ስህተት ተጠቅሞ ግብ በማስቆጠር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል። ከዚች ግብ መቆጠር በኋላም ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ማድረግ የቀጠሉት ቡናማዎቹ በ63ተኛዉ ደቀቃ ላይ መሪነታቸዉን ወደ ሁለት ከፍ ያደረጉበትን ጎል ማስቆጠር ችለዋል። በዚህም ድሬደዋ ከተማዎች ሳጥን ዉስጥ ጥፋት መስራታቸዉን ተከትሎ የተገኘዉን ፍፁም ቅጣት ምት ሮቤል ተ/ሚካኤል ወደ ግብነት መቀየር ችሏል።

ተደጋጋሚ ሙከራ ማድረግ የቀጠሉት ቡናዎች በ73ተኛዉ ደቂቃ ላይ ሶስተኛ ግብ አግኝተዋል። በዚህም መስፍን ታፈሰ ወደ ሳጥን ያሻማዉን ኳስ አንተነህ ተፈራ ወደ ጎልነት መቀየር ችሏል። በሁለተኛዉ አጋማሽ ብልጫ የተወሰደባቸዉ ድሬዳዋ ከተማዎች በ79ነኛዉ ደቂቃ ላይ አቤል ከበደ ከቀኝ መስመር በኩል ያሻማውን ኳስ ተከላካዮች ሲጨርፉት ያገኘዉ ያሲን ጀማል ወደ ግብነት በመቀየር ድሬዎችን ወደ ጨዋታው መልሷል።

ጨዋታዉ በዚህ ዉጤት ተጠናቀቀ ተብሎ ሲጠበቅ ቡናማዎቹ በአምበሉ አማኑኤል አማካኝነት ተጨማሪ ግብ አስቆጥረዉ ጨዋታው በቡናማዎቹ 4ለ1 አሸናፊነት ተጠናቋል። ዉጤቱን ተከትሎም ቡናማዎቹ በ30 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጡ በተቃራኒው ድሬዳዋ ከተማ ደግሞ በ27 ነጥብ 10ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ

ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….

“ሁለቱ ጨዋታዎች በሜዳችን ቢሆኑ ኖሮ በትንሹ አራት ነጥብ ማግኘት የምንችልበት ነበር ።” “በግል በተፈጠረ ስህተት እንጂ እንደ ቡድን ተበልጠን አይደለን የተሸነፍነው ።” “ወጣት ተጫዋቾችን መልምለን “ሻዶው” ቡድን የመስራት ዕቅድ አለኝ ።” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የጦና ንቦቹ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | የጣና ሞገዶቹ ከተከታታይ ድሎች በኋላ ነጥብ ጥለዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየባየር 2020 ወጣቶችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የባየር 2020 ወጣቶች ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር ዛሬ ተጀመረ

hatricksport team By hatricksport team 4 years ago
“ፋሲል ከነማንም እንደ ብ/ቡድናችን ስነ ልቦና አሸናፊ ልናደርገው ዝግጁ ነን”አስቻለው ታመነ
ቅድመ ዳሰሳ | ሀዋሳ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ስሑል ሽረ ከ ጅማ አባጅፋር
ሪፖርት | ደደቢት አሁንም ቁልቁል መጓዙን ተያይዞታል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?