By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ዋሊያዎቹ ነገ ወደ ሞሮኮ ያቀናሉ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዋልያዎቹዜናዎችየአለም ዋንጫ ማጣሪያ

ዋሊያዎቹ ነገ ወደ ሞሮኮ ያቀናሉ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

ዋሊያዎቹ ነገ ወደ ሞሮኮ ያቀናሉ

የዋሊያዎቹ የግብ አዳኝ ጌታነህ ከበደ በቃኝ በማለቱ አቡበከር ናስርና ሽመልስ በቀለ በጉዳት ከዋሊያዎቹ ስብስብ ውጪ መሆናቸውን አሰልጣኝ ገብረ መድህን ሃይሌ ተናገሩ።

አሰልጣኙ ዛሬ ከቀትር በኋላ በሰጡት መግለጫ ውጫዊና ቴክኒካዊ ዲሲፕሊን ዙሪያ ከቡድኑ አባላት መነጋገራቸውን ገልጸዋል። አሰልጣኙ ሰባት ጊዜ ልምምድ እንደሰሩና በይበልጥ በአጨወወት ስታይልና ቴክኒካዊ ሂደት ላይ አተኩረው እንደሰሩ አስረድተዋል። ከሱዳኑ አልሂላል ጋር ባደረጉት የወዳጅነት ጨዋታ ከሞላ ጎደል ጥሩ እንደነበሩና የጎደሉ ጉዳዮች ላይ ጠንክረው እንደሚሰሩ አስረድተዋል። ከሶስቱ ተጨዋቾች ውጪ ይዘው ከነበሩት 27 ተጨዋቾች አራቱን ቀንሰው 23 ተጨዋቾችን መያዛቸውን ገልጸዋል።

ስለተቀነሱት ተጨዋቾች ዙሪያ የተጠየቁት አሰልጣኙ አለልኝ አዘነ የሚወዳደረው በቦታው ሲሆን በዚህም ከጋቶችና ናትናኤል ጋር ተፎካክሮ ሁለቱን የተሻለ ሆነው እንዳገኟቸው አስረድተዋል። አሰልጣኙ ከአለልኝ አዘነ ውጪ ብርሃኑ በቀለ ፣ ወልደአማኑኤል ጌቱና ተገኑ ተሾመን መቀነሳቸው ታውቋል።

- ማሰታውቂያ -

“ተጨዋቾቼ የምፈልገውን ለማድረግ ይጥራሉ ይሄ በጣም አስደስቶኛል ወደምፈልገው እንዲመጡ የተሻለ ሰርተን የምንፈልገው ደረጃ እንደርሳለን ለዚህ ልምምዳችንን አጠናክረን እንገፋበታለን ከአጨዋወት አንጻር በጥሩ ሁኔታ ተቀብለው እየሰሩ መሆኑና የሁልጊዜ አጨዋወት ለማድረግ ግን ተደጋጋሚ ስራ ይጠይቃል ” ያሉት

አሰልጣኙ 30 ተጨዋቾችን መርጠው እንደነበርና ጌታነህ ከበደ ይብቃኝ በማለቱ አቡበከር ናስርና ሽመልስ በቀለ በጉዳት ከዋሊያዎቹ ስብስብ ውጪ መሆናቸውን ተናግረዋል። የሀገር ጥሪ ደርሷቸው ቡድኑን መቀላቀል ስላልቻሉት ሶስቱ ተጨዋቾች ሲያስረዱ “ጌታነህ ናዝሬት ድረስ መጥቶ አናግሮኝ ሃሳቡን አለመቀየሩን ገልጾልኝ መተማመን ላይ በመድረሳችን ቡድኔን አልተቀላቀለም

አስቀድሞም በመወሰኑ አቋሙን መቀየር እንደሚከብደው በመግለጹ ውሳኔውን አክብሬ ተለያይተናል ሽመልስም በጉዳት መሆኑን አስረድቶኝ ተግባብተናል የአቡበከር ግን በኢሜይል ተጠይቆ በኢሜይል የመለሰው ነው ሶስቱም ላለመቀላቀላቸው በሚገባ ተከባብረን የተስማማነው ነው” በማለት መልሰዋል።

የአሰልጣኝ ገ/መድህን ሃይሌው ስብስብ ከሴራሊዮንና ቡርኪናፋሶ ጋር ላለባቸው የዓለም አለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ነገ ከቀትር በኋላ ወደ ሞሮኮ ያቀናሉ ተብሎ ይጠበቃል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ   ራሳቸውን ከሀድያ ሆሳዕና አሰልጣኝነት አገለሉ…
Next Article አሰልጣኝ ስዩም ከበደ እና ሲዳማ ቡና ተለያይተዋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችሸገር ከተማ

አሸናፊ በቀለን በ ዋና አሰልኝነት የቀጠረው ሸገር ከተማ ተጨማሪ አጥቂ አስፈረመ !

fitsum Wadu By fitsum Wadu 7 months ago
ቅድመ ዳሰሳ | ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ከ አዳማ ከተማ
በኘሪሜየር ሊጉ ቅ/ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናክሯል
የጨዋታ ዘገባ |ኢትዮጵያ መድን የሊጉን መሪነት አጠናክሮ ቀጥሏል !!
ኢትዮጵያ ቡና እንዳለ ደባልቄን ባህርዳር ከተማ አስፈረመ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?