በሱዳን አስተናጋጅነት ለሚከናወነው ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ዞን ማጣርያ ውድድር ዝግጅት 48 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገላቸው።
ከጥቅምት 12-23 በሚካሄደው ውድድር ላይ የሚሳተፈው ብሔራዊ ቡድናችን እነዲመሩ እድሉ ደረጄ ዋና አሰልጣኝነት እንዲሁም ሳምሶን ሙሉጌታ ፣ አፈወርቅ ከበደ እና አንተነህ ላቀው በረዳትነት መሾማቸው የሚታወስ ሲሆን ለውድድሩ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ ለ47 ተጫዋቾች ጥሪ ተከናውኗል። ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾችም ከነገ ጀምሮ በመሰባሰብ ዝግጅት የሚጀምሩ ይሆናል።
ግብ ጠባቂዎች | ||||
1 | አስቻለው በየነ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ||
2 | ዓለማየሁ አበበ | ሲዳማ ቡና | ||
3 | አቤኔዘር ፈይሳ | ኢትዮጵያ ቡና | ||
4 | አየኸኝ ዋለልኝ | ሀዋሳ ከተማ | ||
ተከላካዮች | ||||
1 | ይስሃቅ ከነአ | ሲዳማ ቡና | ||
2 | ናትናኤል ናሴፎ | ወላይታ ድቻ | ||
3 | ኬኔዲ ከበደ | ወላይታ ድቻ | ||
4 | ባይ ኩይት | አዲስ አበባ ከተማ | ||
5 | ሙስተጃብ በድሩ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ||
6 | ፉአድ ኢብራሂም | አዳማ ከተማ | ||
7 | ብሩክ ታረቀኝ | ቅዱስ ጊዮርጊስ | ||
8 | ገለታ ኃይሉ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ||
9 | አብዲ ዋበላ | አዳማ ከተማ | ||
10 | ሻሂዱ ሙስጠፋ | ቅዱስ ጊዮርጊስ | ||
11 | ኢዮዳስ ዳዊት | መቻል | ||
12 | ዳግም ወንድሙ | ሀዋሳ ከተማ | ||
13 | በረከት ወርቁ | መከላከያ | ||
14 | ቢንያም ጎዳና | ኢትዮጵያ መድን | ||
አማካዮች | ||||
1 | አብዱልባሲጥ ከማል | ሀዋሳ ከተማ | ||
2 | አቡበክር ሸምሱ | አርባምንጭ ከተማ | ||
3 | ሳምሶን ቹቹ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ||
4 | ኪያር መሐመድ | ቅዱስ ጊዮርጊስ | ||
5 | ከማል ሀጂ | አዲስ አበባ ከተማ | ||
6 | ፉአድ አብደላ | ቅዱስ ጊዮርጊስ | ||
7 | አብይ ሰለሞን | ቅዱስ ጊዮርጊስ | ||
8 | ይትባረክ ሰጠኝ | ኢትዮጵያ መድን | ||
9 | ወገኔ ገዛኸኝ | ኢትዮጵያ መድን | ||
10 | ዳግም ዮሐንስ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ||
11 | ቡጣቃ ሻመና | አርባምንጭ ከተማ | ||
12 | ኤርሚያስ ሹምበዛ | ኢትዮጵያ ቡና | ||
13 | ሄኖክ ገብረህይወት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ | ||
14 | ብሩክ ያሬድ | ሀዋሳ ከተማ | ||
15 | ብሩክ ታደሰ | ሀዋሳ ከተማ | ||
16 | ይታገሱ ታሪኩ | ኢትዮጵያ ቡና | ||
አጥቂዎች | ||||
1 | ዮሴፍ ታረቀኝ | አዳማ ከተማ | ||
2 | ዘላለም አባተ | ወላይታ ድቻ | ||
3 | ቃልኪዳን ዘላለም | ወላይታ ድቻ | ||
4 | ሚሊዮን ኃይሉ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ||
5 | ሄኖክ ኤርሚያስ | ኢትዮጵያ መድን | ||
6 | አማኑኤል አድማሱ | ኢትዮጵያ ቡና | ||
7 | ከድር አሊ | ኢትዮጵያ ቡና | ||
8 | ቧይ ጆን | አዲስ አበባ ከተማ | ||
9 | አሸብር ደረጄ | ኢትዮጵያ መድን | ||
10 | ኢብራሂም መሀመድ | መቻል | ||
11 | ሀብቶም ገ/እግዚአብሄር | ቅዱስ ጊዮርጊስ | ||
12 | ዮርዳኖስ ፀጋዬ | ሀዋሳ ከተማ | ||
13 | ተገኑ ተሾመ | ቅዱስ ጊዮርጊስ | ||
14 | ፍፁም አብርሃም | ሲዳማ ቡና |