By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “የብሄራዊ ቡድኑ የጎል ዕድልን መጨረስ ችግር አሁንም ታይቷል በቀጣይ ሶስተኛ ሜዳ ላይ ያለው የአጨራረስ ችግራችንን ለመቅረፍ እንጥራለን” ኢንስ.ዳንኤል ገ/ማሪያም /የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ/
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎች

“የብሄራዊ ቡድኑ የጎል ዕድልን መጨረስ ችግር አሁንም ታይቷል በቀጣይ ሶስተኛ ሜዳ ላይ ያለው የአጨራረስ ችግራችንን ለመቅረፍ እንጥራለን” ኢንስ.ዳንኤል ገ/ማሪያም /የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ/

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

የዋሊያዎቹ አዲሱ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ዳንኤል
ገ/ማሪያም የብሄራዊ ቡድኑ አባላት ከአፍሪካ ዋንጫ መውደቃችንን አውቀውም ቢሆን ላሳዩት ዲሲፕሊን ማመስገን እፈልጋለሁ” ሲሉ ተናገሩ።

አሰልጣኝ ዳንኤል በሀላፊነታቸው ስር የመጀመሪያው የሆነውን የማጣሪያ ጨዋታ በአቻ ውጤት ካጠናቀቁ ከቀናት በኋላ ዛሬ በፌዴሬሽኑ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ላይ በሰጡት መግለጫ “ማላዊ ጋር ከተካሄደው ጨዋታ አስቀድሞ ከአርባምንጭ ከተማ ያደረግነው የልምምድ ጨዋታ እንጂ የወዳጅነት ጨዋታ አይደለም ይሄ መስተካከል አለበት” ሲሉ ተናግረዋል።

” ከአርባምንጭ ከተማ ያደረግነው የልምምድ ጨዋታ እንጂ የወዳጅነት ጨዋታ አይደለም ከዚያ ተነስተን ከማላዊ ጋር ባደረግነው ግጥሚያ ያረምናቸው ወደ ፊት የምናርማቸው ክፍተቶች አሉ” ያሉት አሰልጣኙ
“የቡድናችን ጠንካራ ጎን የሚሰጣቸውን ስልጠና የመተግበር በጋራ ያላቸው መተባበርና መቀባበል ሲሆን
ደካማ ጎኑ ደግሜ የመጨረስ ችግራችን አሁንም ታይቷል በቀጣይ ሶስተኛ ሜዳ ላይ ያለው የአጨራረስ ችግራችንን ለመቅረፍ እንጥራለን የፌዴሬሽናችን ም/ል ፕሬዝዳንት ዶክተር ዳኛቸውም በክፍል ውስጥ የስነ ልቡና ትምህርት ሰጥተውልናል” በማለት ተናግረዋል።

“የቴክኒክ ዳይሬክተር እንደመሆኔ ወጣቶችን መውሰድ ብቻ ሳይሆን ለማጫወትም አቅደን አሳክተናል
ከወራቶች በፊት በማላዊ 2ከ1 የተረታንበትን ጨዋታ ከተጨዋቾቼ ጋር ሆነን አይተናል በጨዋታው በተጋጣሚ ሜዳ ላይ ጫና አድርገን በመጫወት በአጨዋወት ደረጃ የምንፈልገውን አድርገናል ነገር ግን 3 ነጥብም ለማሳካት ተጉዘን ያገኘነው 1 ነጥብ ሆኗል” በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ቅዱስ ጊዮርጊስ የገንዘብ ቅጣት ተላለፈበት
Next Article የኢትዮጵያ አምባሳደሯ ኢንተ. አርቢትርሊዲያ ታፈሰ ከዳኝነቱ አለም ነገ በክብር ትሸኛለች…

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorizedዜናዎችኢትዮጵያን በውጪ

ቢንያም በላይ በኣልባኒያ ሊግ የመጀመርያ ጎሉን ኣስቆጠረ

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 8 years ago
ሻምፒዮናዎቹ የውጭ ዜጋዎች አስፈረሙ !
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት 6ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገዋል።
የለገጣፎ ለገዳዲ እግር ኳስ ክለብ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ የዕገዳ ደብዳቤ ወጥቶበታል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?