By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የወንዶች የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በጎንደር አራዳ አሸናፊነት ተጠናቀቀ !!
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የወንዶች የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በጎንደር አራዳ አሸናፊነት ተጠናቀቀ !!

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 5 months ago
Share
SHARE

በስምንት ምድብ ተከፍሎ በሰላሳ አንድ ክለቦች መሀከል ሲደረግ የቆየዉ የኢትዮጵያ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በጎንደር አራዳ አሸናፊነት በዛሬዉ እለት ተጠናቋል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከሰኔ 15 ጀምሮ በ8 ምድቦች ተከፍሎ በ31 ክለቦች መካከል ሲደረግ የቆየዉ የ2015 አ/ም የወንዶች የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በዛሬው እለት በተደረጉ ሁለት መርሀ ግብሮች ፍፃሜዉን አግኝቷል።

በማስቀደም 7:00 ሰአት ሲል ለደረጃ ጨዋታ የሲዳማ ክልሉ መታፈሪያ ክፍሌ እና የኦሮሚያ ክልሉ ሱሉልታ ቢ ተገናኝተዉ መደበኛዉ የጨዋታ ክፍለ ግዜ 0-0 በሆነ ዉጤት ተጠናቆ በተሰጠዉ የመለያ ምት ሱሉልታ ቢ 4-2 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ ዉድድሩን በሶስተኝነት በማጠናቀቅ የነሀስ ሜዳልያ ተሸላሚ መሆኑን አረጋግጧል።

- ማሰታውቂያ -

በማስከተል 9:00 ሰአት ጀምሮ በፍፃሜዉ የዋንጫ ጨዋታ በሁለቱም በአማራ ክልል ተወካዮች በጎንደር አራዳ እና በደምበጫ ከተማ መሀከል የተደረገ ሲሆን ጨዋታዉን ጎንደር አራዳ 2-1 በሆነ ዉጤት አሸንፎ ሻምፒዮን መሆን ችሏል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ም/ል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳኛቸው ንግሩ ፣ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ባሕሩ ጥላሁን ፣ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሸረፋ ደሌቾ እንዲሁም የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ ኃላፊዎች በክብር እንግድነት በመገኘት ለአሸናፊዎች የሜዳሊያ እና የዋንጫ ሽልማት እንዲሁም ለተለያዩ አካላት የምስጋና የምስክር ሰርተፊኬት አበርክተዉላቸዋል።

ዉድድሩን ለመሩ ዳኞች እና ኮሚሺነሮችም ሽልማት የተበረከተ ሲሆን በዚህም መሰረት ኮሚሽነር ጌቱ ተጫነ ፣ ዋና ፌ/ዳኛ ወንድማገኝ መለሰ ፣ 1ኛ ረዳት ፌ/ዳኛ ዘሪሁን ጊደታ ፣ 2ኛ ረዳት ፌ/ዳኛ ሰለሞን አጥናፉ እና 4ኛ ዳኛ ፌ/ዳኛ ሙሉነህ ጥላሁን የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልመዋል።

ይሄ ዉድድር ላይ በተለያየ መንገድ ድጋፍ ላደረጉ አካላትም የምስጋና ሰርተፊኬት እና የዋንጫ ሽልማት የተሰጠ ሲሆን ዉድድሩን በሶስተኝነት ያጠናቀቀዉ ሱሉልታ ቢ የነሀስ ሜዳልያ ሲሸለም ዉድድሩን በሁለተኛነት ያጠናቀቀዉ ደምበጫ ከተማ የብር ሜዳልያ ሲሸለም አሸናፊዉ ጎንደር አራዳ ደግሞ የወርቅ ሜዳልያ ተሸልሟል።

የዉድድሩ አዘጋጅ የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዋንጫ ተሸላሚ የሆነ ሲሆን የክልሉ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ም/ል ፕሬዝዳንት አቶ ማርቆስ ኤልያስ የተዘጋጀዉን ዋንጫ ተቀብለዋል።

በስተመጨረሻም የስፖርታዊ ጨዋነት ዋንጫ ተሸላሚ በመሆን ጎንደር አራዳ የተዘጋጀዉን ዋንጫ ተቀብሏል።

በዘንድሮው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በወንዶች ጎንደር አራዳ ፣ ደንበጫ ከተማ ፣ መታፈርያ ክፍሌ እና ሱሉልታ ከተማ ቢ ወደ አንደኛ ሊግ ያደጉ ክለቦች ሲሆኑ በሴቶች አምቦ ጎል ፕሮጀክት እና ደብረማርቆስ ከተማ ወደ ኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ያደጉ ክለቦች ሆነዋል።

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ለአሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ህክምና ወደ 3.8 ሚሊዮን ብር ገቢ ተደርጓል ተባለ…
Next Article “ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ ጋር ጥሩ ግንኙነት አለን ነገር ግን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውጤትም ችግርም አለው”

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
መቐለ ከተማሪፖርትቅዱስ ጊዮርጊስየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

በኢትየጵያ ፕሪምየር ሊግ ቅ/ጊዮርጊስ ከ መቐለ ከተማ በአቻ ውጤት ተለያዩ።

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 6 years ago
ድሬዳዋ ከተማ አማካይ ተጫዋች አስፈረመ!
ሶስቱ የትግራይ ክለቦች መቅረታቸው ተረጋገጠ
የስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዓበይት ጉዳዮች።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ዙር የአንደኛ ሳምንት ጨዋታዎች በአንድ ሣምንት ሲራዘሙ። የጥሎ ማለፍ ውድድር የዕጣ ማውጣት ሥነሥርዓት ተከናውኗል!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?