By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የወንዶች የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በጎንደር አራዳ አሸናፊነት ተጠናቀቀ !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የወንዶች የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በጎንደር አራዳ አሸናፊነት ተጠናቀቀ !!

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

በስምንት ምድብ ተከፍሎ በሰላሳ አንድ ክለቦች መሀከል ሲደረግ የቆየዉ የኢትዮጵያ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በጎንደር አራዳ አሸናፊነት በዛሬዉ እለት ተጠናቋል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከሰኔ 15 ጀምሮ በ8 ምድቦች ተከፍሎ በ31 ክለቦች መካከል ሲደረግ የቆየዉ የ2015 አ/ም የወንዶች የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በዛሬው እለት በተደረጉ ሁለት መርሀ ግብሮች ፍፃሜዉን አግኝቷል።

በማስቀደም 7:00 ሰአት ሲል ለደረጃ ጨዋታ የሲዳማ ክልሉ መታፈሪያ ክፍሌ እና የኦሮሚያ ክልሉ ሱሉልታ ቢ ተገናኝተዉ መደበኛዉ የጨዋታ ክፍለ ግዜ 0-0 በሆነ ዉጤት ተጠናቆ በተሰጠዉ የመለያ ምት ሱሉልታ ቢ 4-2 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ ዉድድሩን በሶስተኝነት በማጠናቀቅ የነሀስ ሜዳልያ ተሸላሚ መሆኑን አረጋግጧል።

- ማሰታውቂያ -

በማስከተል 9:00 ሰአት ጀምሮ በፍፃሜዉ የዋንጫ ጨዋታ በሁለቱም በአማራ ክልል ተወካዮች በጎንደር አራዳ እና በደምበጫ ከተማ መሀከል የተደረገ ሲሆን ጨዋታዉን ጎንደር አራዳ 2-1 በሆነ ዉጤት አሸንፎ ሻምፒዮን መሆን ችሏል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ም/ል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳኛቸው ንግሩ ፣ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ባሕሩ ጥላሁን ፣ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሸረፋ ደሌቾ እንዲሁም የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ ኃላፊዎች በክብር እንግድነት በመገኘት ለአሸናፊዎች የሜዳሊያ እና የዋንጫ ሽልማት እንዲሁም ለተለያዩ አካላት የምስጋና የምስክር ሰርተፊኬት አበርክተዉላቸዋል።

ዉድድሩን ለመሩ ዳኞች እና ኮሚሺነሮችም ሽልማት የተበረከተ ሲሆን በዚህም መሰረት ኮሚሽነር ጌቱ ተጫነ ፣ ዋና ፌ/ዳኛ ወንድማገኝ መለሰ ፣ 1ኛ ረዳት ፌ/ዳኛ ዘሪሁን ጊደታ ፣ 2ኛ ረዳት ፌ/ዳኛ ሰለሞን አጥናፉ እና 4ኛ ዳኛ ፌ/ዳኛ ሙሉነህ ጥላሁን የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልመዋል።

ይሄ ዉድድር ላይ በተለያየ መንገድ ድጋፍ ላደረጉ አካላትም የምስጋና ሰርተፊኬት እና የዋንጫ ሽልማት የተሰጠ ሲሆን ዉድድሩን በሶስተኝነት ያጠናቀቀዉ ሱሉልታ ቢ የነሀስ ሜዳልያ ሲሸለም ዉድድሩን በሁለተኛነት ያጠናቀቀዉ ደምበጫ ከተማ የብር ሜዳልያ ሲሸለም አሸናፊዉ ጎንደር አራዳ ደግሞ የወርቅ ሜዳልያ ተሸልሟል።

የዉድድሩ አዘጋጅ የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዋንጫ ተሸላሚ የሆነ ሲሆን የክልሉ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ም/ል ፕሬዝዳንት አቶ ማርቆስ ኤልያስ የተዘጋጀዉን ዋንጫ ተቀብለዋል።

በስተመጨረሻም የስፖርታዊ ጨዋነት ዋንጫ ተሸላሚ በመሆን ጎንደር አራዳ የተዘጋጀዉን ዋንጫ ተቀብሏል።

በዘንድሮው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በወንዶች ጎንደር አራዳ ፣ ደንበጫ ከተማ ፣ መታፈርያ ክፍሌ እና ሱሉልታ ከተማ ቢ ወደ አንደኛ ሊግ ያደጉ ክለቦች ሲሆኑ በሴቶች አምቦ ጎል ፕሮጀክት እና ደብረማርቆስ ከተማ ወደ ኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ያደጉ ክለቦች ሆነዋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ለአሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ህክምና ወደ 3.8 ሚሊዮን ብር ገቢ ተደርጓል ተባለ…
Next Article “ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ ጋር ጥሩ ግንኙነት አለን ነገር ግን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውጤትም ችግርም አለው”

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አፍሪካዜናዎችአፍሪካ ዋንጫ

ዋልያዎቹ ጨዋታቸውን መቼ ይከዉናሉ ?

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 5 years ago
የኢትዮጵያ ተጋጣሚ ኒጀር ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታዋን አሸነፈች
ለይበልጣል ኤሊያስ የገቢ ማሰባሰቢያ በእውቅ ጋዜጠኞች እና በሶዶ ከተማ በሚገኙ ጤና ቡድኖች ምርጥ ስብስብ ጋር ጨዋታቸውን በሶዶ ስታዲየም አድርገዋል
አዳማ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
“በዛሬው ቡድናችን ላይ ጨዋታውን መቆጣጠር የሚችሉ ተጫዋቾች እና አስፈሪ የአጥቂ ክፍል ነበረን” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ “የተስማሙት በአስተዳደር ላይ ያሉ ሰዎች ናቸው ፤ እኛ አሰልጣኞች ተሰብስበን አይደለም” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?