By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ድሬዳዋ ከተማ እና ወላይታ ዲቻ የድሬዳዋ ቆይታቸዉን በድል ደምድመዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስድሬዳዋ ከተማየጨዋታ ዘገባሻሸመኔ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ እና ወላይታ ዲቻ የድሬዳዋ ቆይታቸዉን በድል ደምድመዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ድሬዳዋ ከተማ ሻሸመኔ ከተማን 1ለ0 በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችሏል።

ቀን 10:00 ሰዓት ሲል በዋና ዳኛ ሄኖክ አበበ መሪነት በጀመረው ጨዋታ ገና በመባቻዉ ሻሸመኔዎች አማካኝነት ግብ አስቆጥረዉ የነበረ ቢሆንም ሂደቱ ከጨዋታ ዉጭ በሚል ተሽሯል። ቀስ በቀስ ወደ ጨዋታዉ ተመልሰዉ እንቅስቃሴዉን ለመቆጣጠር የሞከሩት ድሬዳዋ ከተማዎች በ23ተኛዉ ደቂቃ ላይ በሙህዲን ሙሳ አማካኝነት የመጀመሪያ ሙከራዎችን አድርገዋል ።

በዚህ ሂደት ወደ ጨዋታዉ የገቡት ድሬዳዋ ከተማዎች በ32ተኛዉ ደቂቃ ላይ ድንቅ ዕድል መፍጠር ችለዉ ነበር ፤ በዚህም አጥቂዉ ካርሎስ ዳምጠዉ ከኋላ ክፍል የተሻገረለትን ኳስ በቀጥታ ቺፕ አድርጎ ለማስቆጠር ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ኳሷ በግቡ አናት ላይ ወጥታለች።

- ማሰታውቂያ -

ከመልካም አጀማመራቸው በኋላ በይበልጥ ወደ ራሳቸዉ የግብ ክልል አፈግፍገዉ በመንቀሳቀስ ቀሪዎቹን ደቂቃዎች መጫወትን ምርጫቸዉ ያደረጉት ሻሸመኔ ከተማዎች አጋማሹ መጠናቀቂያ 45ተኛዉ ደቂቃ ላይ ግብ አስተናግደዋል። በዚህም ከግራ መስመር በኩል ሙህዲን ሙሳ ያቀበለዉን ኳስ አጥቂዉ ካርሎስ ከርቀት ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል።

ከዕረፍት መልስ እንደመጀመሪያው አጋማሽ ሁሉ በጥሩ የጨዋታ መንፈስ የተመለሱት ሻሸመኔ ከተማዎች በ54ተኛዉ ደቂቃ ላይ ወጋየሁ ቡርቃ ከቀኝ መስመር ወደ ሳጥን የላከዉን ኳስ ኢዮብ ገ/ማርያም በግንባሩ በመግጨት ቢሞክርም የግብ ዘቡ አብዩ ካሳየ በጥሩ ቅልጥፍና ኳሷን ተቆጣጥሯል።

ተመጣጣኝ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ እየተደረገበት እና በሙከራ ረገድ ግን ተቀዛቅዞ በቀጠለዉ ሁለተኛዉ አጋማሽ በ75ተኛዉ ደቂቃ ላይ ግብ አስቆጣሪዉ ካርሎስ በድጋሚ ድንቅ እድል አግኝቶ ቺፕ አድርጎ ቢሞክርም ኳሷን ግብ ጠባቂዉ መልሶበታል። በዚህ ሂደት እየቀጠለ የመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ላይ በደረሰዉ ጨዋታ በ82ተኛዉ ደቂቃ ላይ ኤፍሬም አሻሞ ድንቅ ሙከራ አድርጎ ግብ ጠባቂዉ አቤል ሲመልስበት።

በደቂቃዎች ልዩነት ግን ሻሸመኔዎች ድንቅ ዕድል አጊኝተዉ ነበር በዚህም እዮብ ገ/ማርያም ያሻገረዉን ኳስ ሙሉጌታ ወልደጊዮርጊስ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ግብ ጠባቂዉ አብዩ በድንቅ ቅልጥፍና ኳሷን አዉጥቶ ጨዋታው በድሬዳዋ ከተማ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል።

ቅዱስ ጊዮርጊስ በወላይታ ዲቻ የ1ለ0 ሽንፈት አስተናግዷል።

ምሽት አንድ ሰዓት ሲል በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ አሸብር ሰቦቃ ፊሽኻ በጀመረዉ የምሽቱ መርሐግብር ፈረሰኞቹ በተሻለ የኳስ ቁጥጥር ጫና ፈጥረዉ ለመንቀሳቀስ እና ሙከራዎችንም ለማድረግ ሲጥሩ የነበረ ሲሆን በዚህም ከአንድ ሁለት ኢላማቸውን ካልጠበቁ ሙከራዎች በኋላ በ22ተኛዉ ደቂቃ ላይ ተከላካዩ ሄኖክ ከማዕዘን ያሻማዉን ኳስ አጥቂዉ አማኑኤል ኤረቦ በግንባሩ ወደ ግብ ቢሞክርም ኳሷ የግቡን አግዳሚ ገጭታ ወጥታለች።

በዚህ ሂደት መከናወን በቀጠለዉ ጨዋታ ዲቻዎች በይበልጥ ከወደ መስመር ከሚነሱ ኳሶችን ዕድሎችን ለመፍጠር እና ግብ ለማስቆጠር ሲጥሩ በ25ተኛዉ ደቂቃ ላይም የመጀመሪያ ሙከራ ማድረግ ችለዋል። በዚህም የፊት መስመር ተጫዋቹ ብስራት በቀለ ከርቀት ያደረገዉን ድንቅ ሙከራ ግብ ጠባቂዉ ባህሩ ነጋሽ ተቆጣጥሯል።

በመጀመሪያዉ አጋማሽ መጠናቀቀያ ወቅት ፈረሰኞቹ ጥሩ የሚባል ተጠቃሽ ዕድሎችን ማግኘት ቢችሉም ሳይጠቀሙባቸዉ ቀርተዋል። ከነዚህም መካከል አማካዩ ዳዊት ተፈራ (ozil) በተከላካዮች መሐል ድንቅ ኳስ ለአጥቂዉ አማኑኤል ኤረቦ ቢያሾልክለትም ነገር ግን አጥቂዉ ከግብ ዘቡ ቢኒያሜ ገነቱ ጋር አንድ ለአንድ ተገናኝቶ ኳሷን አምክኗል።

አዕረፍት መልስ በ55ተኛዉ ደቂቃ ላይ ከማዕዘን ቢኒያም በላይ ያሻገረዉን ኳስ አጥቂዉ ሞሰስ ኦዶ በቀጥታ ወደ ግብ ጨርፎ ለማስቆጠር ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካለት ቀርቷል። በዚህ ሂደት በእንቅስቃሴ ረገድ ጥሩ ቢሆንም በሙከራ ረገድ ግን ቀዝቃዛ በነበረዉ ሁለተኛው አጋማሽ በ71ኛዉ ደቂቃ ላይ ወላይታ ዲቻዎች በአማካዩ አብነት ደምሴ አማካኝነት ድንቅ የግብ ሙከራ ቢያደርጉም በግብ ጠባቂዉ ባህሩ ነጋሽ
ጥረት ኳሷን ወደ ዉጭ ወጥታለች።

በ79ነኛዉ ደቂቃ ላይም ቢኒያም ፍቅሬ በመልሶ ማጥቃት የተገኘዉን ኳስ ለዘላለም አባተ አቀብሎት ተጫዋቹም በግሩም ሁኔታ ኳሷን ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል። ከግቧ መቆጠር ከደቂቃዎች በኋላም ተከላካዩ ሄኖክ አዱኛ በስህተት ወደ ኋላ የመለሰዉን ኳስ ያገኘዉ አጥቂዉ ቢኒያም ወርቅአአገኘዉ ኳሷን እየገፋ ሳጥን ውስጥ ከገባ በኋላ በቀጥታ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም የግቡ ቋሚ ግን ሙከራዋ ግብ እንዳትሆን መልሷታል።

በዚህ ሂደት በቀጠለዉ መርሐግብር በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ላይ ፈረሰኞቹ ጫና ፈጥረዉ ቢጫወቱም የአቻነት ግብ ማግኘት ሳይችሉ ጨዋታዉ በወላይታ ዲቻ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ሀዋሳ ከተማ ሀምበሪቾ ዱራሜን ሲያሸንፍ ፤ በተጠባቂዉ ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና አዳማ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል !!
Next Article የድሬዳዋ ከተማ የመጨረሻ ቆይታ በሆነዉ የዕለቱ ጨዋታ መቻል እና ኢትዮጵያ ቡና አቻ ሲለያዩ ፤ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወሳኝ ድል አሳክቷል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሲዳማ ቡናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሲዳማ ቡና ዩጋንዳዊ አጥቂ አስፈርሟል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 4 years ago
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | አዳማ ከተማ ከ ወልዋሎ አ.ዩ.
ኢንተርናሽናል አርቢትር በአምላክ ተሰማ ወደ አዲስ አበባ መመለሱ ትኩረት ስቧል
አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሀዲያ ሆሳዕናን ሃላፊነት በፊርማው አጽንቷል
ቅድመ ዳሰሳ | ድሬድዋ ከተማ ከ አዳማ ከተማ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?