By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ፈረሰኞቹ በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረባቸው ጎል አቻ ሲለያዩ በተመሳሳይ መድን እና ወልቂጤም ያለ ግብ መርሐግብራቸዉን አጠናቀዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ መድህንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረባቸው ጎል አቻ ሲለያዩ በተመሳሳይ መድን እና ወልቂጤም ያለ ግብ መርሐግብራቸዉን አጠናቀዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

በአስራ አራተኛዉ ሳምንት ተጠባቂ መርሐግብር የአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ቡድን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ዲቻ ጋር መርሐግብሩን በአቻ ዉጤት ሲያገባድድ ፤ አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በተደረገ መርሐግብር ደግሞ

በዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወላይታ ዲቻ በተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ተመጣጣኝ የሚባል የጨዋታ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የተስተዋለ ሲሆን ፤ በሙከራ ረገድም ድንቅ የሚባሉ ሙከራዎችን መመለክት ተችሏል ለአብነት በመጀመሪያው አጋማሽ በ24ኛዉ ደቂቃ ላይ የቅዱስ ጊዮርጊሱ የፊት መስመር ተጫዋች ዳግማዊ አርአያ ከቢኒያም የተቀበለዉን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ ሞክሮ ግብ ጠባቂዉ በግሩም ብቃት አምክኖበታል።

በፊት መስመር ተጫዋቹ ሞሰስ ኦዶ እና ተከላካዩ ፍሪምፖንግ ሜንስ አማካኝነት ድንቅ ሙከራዎችን ያድርጉ እንጅ ሙከራዎቹ በግብ ዘቡ ቢኒያም ገነቱ ከሽፈዋል። በተቃራኒው እምብዛም ሙከራ ማድረግ የቻለዉ ወላይታ ዲቻ በ34ተኛዉ ደቂቃ ላይ በአጥቂዉ ቢኒያም ፍቅሬ አማካኝነት ድንቅ ሙከራ ማድረግ ቢችሉም በግብ ዘቡ ባህሩ አማካኝነት ከሽፏል።

ከዕረፍት መልስ ምንም እንኳን ፈረሰኞቹ የተሻሉ የነበሩ ቢሆኑም ከመጀመሪያው አጋማሽ አንፃር በሙከራ ረገድ የተቀዛቀዘ የነበረ ሲሆን ፤ ነገር ግን ከሀያ አምስት ደቂቃዎች በኋላ ፈረሰኞቹ መሪ መሆን የቻሉበትን ግብ አግኝተዋል። በዚህም ከቀኝ መስመር በኩል ከሄኖክ የተሻገረለትን ኳስ ሞሰስ ኦዶ ወደ ግብነት በመቀየር ቡድኑን መሪ ማድረግ ችሏል። ግብ ከተቆጠረባቸው የአቻነት ግብ ለማስቆጠር ጫና ፈጥረዉ መጫወት የጀመሩት ዲቻዎች ከተደጋጋሚ ሙከራዎች በኋላ ጨዋታዉ ሊገባደድ በጭማሪ ደቂቃ ላይ ቢኒያም ፍቅሬ ከሳጥን ዉጭ ግብ አስቆጥሮ ክለቡን አቻ በማድረግ መርሐግብሩ አንድ አቻ በሆነ ዉጤት እንዲጠናቀቅ አድርጓል።

- ማሰታውቂያ -

በዕለቱ ሁለተኛ እና የሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ደግሞ ኢትዮጵያ መድን እና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታቸዉን ያለ ግብ በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል።

በተመሳሳይ በአስራ ሶስተኛዉ ሳምንት ሽንፈትን አስተናግደዉ የነበሩት እና ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ጥሩ የሚባል ፋክክርን ሲያስመለክቱን ያመሹት ሁለቱ ክለቦችበአመዛኙ መስመር ላይ ያተኮረን እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የተስተዋለ ሲሆን በተለይ ምንም እንኳን በሙከራ ረገድ የተቀዛቀዘ ቢሆንም በ26ተኛዉ ደቂቃ ላይ ኢትዮጵያ መድን በመሐመድ አበራ ምክንያት ግብ አስቆጥረዉ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ኳሱ በዕጅ ተነክቷል በሚል ግቡ ተሽሯል። እምብዛም ሙከራን ባላስመለከተን የምሽቱ ጨዋታ መጨረሻ ላይም ወልቂጤ ከተማዎች በአጋማሹ መጨረሻ ላይ በሳምሶን ጥላሁን አማካኝነት ድንቅ የግብ ሙከራ አድርገዉ የነበረ ቢሆንም የግብ ዘቡ መሐመድ ኑራ አምክኖታል ።

ከዕረፍት መልስም በተመሳሳይ የተቀዛቀዘ እንቅሰቃሴን በተመለከትንበት ሁለተኛዉ አጋማሽ ሁለቱም ተጫዋቾች የተጫዋቾችን ለዉጥ አድርገዉ ወደ ሜዳ የገቡ ቢሆንም ጥሩ የሚባል ሙከራንም በ48ተኛዉ ደቂቃ ላይ ወልቂጤ ከተማዎች በራምኬል ሎክ አማካኝነት ድንቅ ሙከራን ያደረጉ ቢሆንም ግብ ጠባቂዉ አምክኖታል።

የወልቂጤ ከተማን የተሻለ የበላይነት እያስመለከተን በቀጠለዉ የሁለተኛዉ አጋማሽ ላይም በመጠናቀቂያዉ ወቅት በ82ተኛዉ ደቂቃ ላይ ጋዲሳ መብራቴ ድንቅ ሙከራ አድርጎ የነበረ ቢሆንም ኳሱ ወደ ዉጭ ወጥቶበታል ፤ ሁለቱም ቡድኖች በሙሉ ዘጠና ደቀቃዉ ግብ ለማስቆጠር ያደርጉት የነበረዉ ጥረት ፍሬ ሳያፈራ ቀርቶ ጨዋታዉ 0ለ0 በሆነ አቻ ዉጤት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የዕለቱ ሁለት ተጠባቂ መርሐግብሮች በተመሳሳይ በአቻ ዉጤት ፍፃሜያቸዉን አግኝተዋል !!
Next Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ አራተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየኢትዮጲያ ፕሮፌሽናል ተጨዋቾች ማሕበር

“ተጨዋቾች ደመወዝ አይከፈላቸው አላልኩም ” ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 6 years ago
ሀትሪክ ስፖርትን ያንብቡ፤ ፈፅሞ አታምልጦት በሳምንት አንድ ቀን ለንባብ የምትበቃው ተወዳጇ እና ሳምንታዊዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ በነገው እትሟም ከሀገር ውስጥና ከባህር ማዶ የሚወዷቸውን ዘገባዎች ይዛሎት ትቀርባለች፡፡
የጨዋታ ዘገባ | ሳቢ ባልሆነው ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ከሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርቷል
ወላይታ ድቻ በዛንዚባር የመጀመሪያ ቀን ልምምዱን ትናንት  ጨዋታውን በሚያደርግበት አማኒ ስታዲየም አከናውኗል 
Match Preview Burkina Faso Vs Ethiopia
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?