By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስ በአማኑኤል ኤርቦ ሁለት ጎሎች ታግዞ ጨዋታውን ሲያሸንፍ ፤ ወልቂጤ እና ሀድያም አቻ ተለያይተዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስወልቂጤ ከተማሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግሻሸመኔ ከተማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአማኑኤል ኤርቦ ሁለት ጎሎች ታግዞ ጨዋታውን ሲያሸንፍ ፤ ወልቂጤ እና ሀድያም አቻ ተለያይተዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ቀን 10:00 ሰዓት ሲል በጀመረው የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ላይ በሁለቱም ክለቦች በኩል ቶሎ ቶሎ ወደ ግብ በመድረስ አደጋዎችን ለመፍጠር ሲጥሩ ተመልክተናል ። በዚህም በመባቻዉ በ5ተኛዉ ደቂቃ ላይ ደዊት ተፈራ ከአማካዩ ናትናኤል የተቀበለዉን ኳስ ወደ ግብ በመሞክርም የግብ ዘቡ ኬኒ ሲመልስበት ፤ በተመሳሳይ ከአራት ደቂቃዎች በኋላ ሞሰስ ኦዶ ከቀኝ መስመር በኩል ከሄኖክ የተቀበለዉን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ ቢሞክርም ኳሷ ወደ ዉጭ ወጥታለች ።

በአንፃሩም በይበልጥ ወደ ራሳቸው የግብ ክልል ተጠግተው በአብዝሀኛዉ የጨዋታዉ ክፍለ ጊዜ በመከላከል ስራ ላይ ያሳለፉት ሻሸመኔ ከተማዎች በአጋማሽ ይህ ነዉ የሚባል ተጠቃሽ ሙከራ ለማድረግ ቢቸገሩም ፤ ነገር ግን በተደጋጋሚ ይጥሏቸዉ በነበሩ ረዣዥም ኳሶች አንዳች ነገርን ለመፍጠር ሲጥሉ ተስተውሏል።

በዚህ ሂደት በቀጠለዉ የቀኑ ጨዋታ አጋማሹ ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት ፈረሰኞቹ በአጥቂ ሞሰስ ኦዶ አማካኝነት ግልፅ የግብ እድል አግኝተዉ የነበረ ቢሆንም ተጫዋቹ ኳሷን ሳይጠቀምባት ቀርቶ አጋማሹ ያለ ግቅ ተጠናቋል ። ከዕረፍት መልስ ተመጣጣኝ የጨዋታ ፉክክር የተመለከትን ሲሆን በተለይ ቅዱስ ጊዮርጊሶች በርከት ያሉ ዕድሎችን ቢፈጥሩም ግብ ለማስቆጠር ግን አሁንም ሲቸገሩ ተስተውሏል።

- ማሰታውቂያ -

በአንፃሩ አሁንም ረዣዥም ኳሶችን ለአጥቂዉ ስንታየሁ በማድረስ ዕድሎችን ለመፍጠር ይጥሩ የነበሩት ሻሸመኔዎች በ70ኛዉ ደቂቃ ላይ ግብ አስተናግደዋል ። በዚህም ከግራ በኩል ከረመዳን የተሻገረዉን ኳስ ታምራት በጭንቅላቱ ሲጨርፋት ያገኛት አማኑኤል ኳሷን ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል። የመሪነት ግብ ካስቆጠሩ በኋላ ጫናቸዉን አጠንክረዉ ያቃጠሉት  ፈረሰኞቹ በ86ተኛዉ ደቂቃ ላይ ሁለተኛ ግባቸዉን አግኝተዋል ፤ በዚህም ቢኒያም በላይ በግራ በኩል እየገፋ ሳጥን ዉስጥ ገብቶ ያቀበለዉን ኳስ አማኑኤል ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡ ሁለት ለዜሮ እንዲያሸንፍ አድርጓል።

* ቀዝቃዛ ፉክክር በተስተዋለበት የምሽቱ መርሐግብር ወልቂጤ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል ።

ምሸት አንድ ሰዓት ሲል በጀመረዉ እና በጨዋታ እንዲሁም በሙከራ ረገድ ቀዝቃዛ በነበረዉ የዕለቱ መርሐግብር በመጀመሪያው አጋማሽ ከተፈጠሩት ዕድሎች መካከል ጋዲሳ መብራቴ የግል ጥረቱን ተጠቅሞ ሳጥን ዉስጥ ከገባ በኋላ ለተመስገን አቀብሎት ተጫዋቹ ኳሷን ሳይጠቀምባት ቀርቷል።

በተቃራኒው ይህ ነዉ የሚባል ተጠቃሽ ሙከራ ለማድረግ ተቸግረዉ የተስተዋሉት ሀድያዎች በአብዝሀኛዉ የጨዋታዉ ክፍለ ጊዜ በይበልጥ ወደ ራሳቸዉ የግብ ክልል አፈግፍገዉ በመከላከል ላይ እንቅስቃሴ ላይ አሳልፈዋል።

ከዕረፍት መልስ እንደ መጀመሪያው አጋማሽ ሁሉ በርከት ባሉ የኳስ መቆራረጦች በቀጠለዉ እና ማራኪ እንቅስቃሴ ባላስመለከተዉ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማዎች ምንም እንኳን ይህ ነዉ የሚባል ተጠቃሽ ሙከራ ማድረግ ባይችሉም በጨዋታ እንቅስቃሴ ረገድ ግን የተሻሉ ሁነዉ ተስተውሏል ።

በተቃራኒው በሁለተኛው አጋማሽ አንድ ሁለት እድሎችን መፍጠር የቻሉት ሀድያዎች ዳዋ ሆቴሳ ከተመስገን በተቀበላት ኳስ ድንቅ ሙከራ አድርገዉ ግብ ጠባቂዉ ፋረመስ ሲመልስ ፤ በተመሳሳይ በየነ ባንጃዉ ከሳጥን ዉጭ ድንቅ ሙከራ ቢያደርግም ዉጥናቸዉ ሰምሮ ሁለቱም ክለቦች ግብ ማስቆጠር ሳይችሉ ጨዋታዉ 0ለ0 በሆነ አቻ ዉጤት ተጠናቋል።

 

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አሊ ሱለይማን ሀትሪክ በሰራበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ድል ሲቀናዉ ፤ መቻልም የሊጉን መሪ ማሸነፍ ችሏል !!
Next Article አፄዎቹ ከሲዳማ ቡና ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ ወላይታ ዲቻም ከኢትዮጵያ መድን ጋር በተመሳሳይ ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
LIVESCOREየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 12ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/ ይከታተሉ

hatricksport team By hatricksport team 8 years ago
ፈረሰኞቹ በመጨረሻም ወደ ድል ተመልሰዋል !!
ወጣቱ ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑሪ ባህርዳር ከተማን ተቀላቅሏል!!
ባህርዳር ከተማ የፍቃዱ ወርቁን ውል አራዘመ
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ለከሰሱት ጠበቆችና ለአራቱ ከሳሾች ማስጠንቀቂያ ሰጠ….
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?