By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሀምበሪቾ ዱራሜ በ22 ተጨዋቾች ተከሰሰ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሀምበሪቾ ድራሜ

ሀምበሪቾ ዱራሜ በ22 ተጨዋቾች ተከሰሰ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

 

*….ተጨዋቾቹ ተበድረው በከፈሉት ሰርቪስ ከአዳማ አዲስ አበባ መጥተዋል…

*…..ክለቡ ደግሞ ይታገሱን ችግሩን ለመፍታት እየጣርን ነው እያለ ነው……

ሃያ ሁለት የሀምበሪቾ ዱራሜ ተጨዋችች ከ4-6 ወር ደመወዝ አልተከፈለንም በማለት ክለባቸውን በይፋ ከሰሱ።

- ማሰታውቂያ -

ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ 22 ተጨዋቾች ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ ከአዳማ አዲስ አበባ በመምጣት
በተከራዩት ሰርቪስ ወሎ ሰፈር በሚገኘው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጽ/ቤት ድረስ በመገኘት ቅሬታቸውን በደብዳቤ በማቅረብ ከዚህ በኋላ ለሚወስዱት ርምጃ ሃላፊነቱ የክለቡ መሆኑን ማሳወቃቸው ታውቋል።

 

ክለቡ ለተጨዋቾቹ ደመወዝ መክፈል ባለመቻሉ የተጨዋቾቹ ህይወት ችግር ላይ ሲሆኑ ቤት ኪራይና የልጆች የትምህርት ቤት ክፍያ መክፈል ካለመቻላቸውም በላይ ቤተሰቦቻቸውን መምራትና ማስተዲደር እንዳልቻሉና ለበአል ቤተሰብ ጋር መሄድ ከብዷቸው አዳማ ባረፉበት ስፍራ በመቆየት በዓሉን ያሳለፉ ተጨዋቾች መኖራቸው ታውቋል።

 

በጉዳዩ ዙሪያ የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ ዳግም በሰጡት ምላሽ ” ምዕራብ ኢትዮጵያ አዲስ ክልል እንደመሆኑ የበጀት እጥረት በመከሰቱ የተፈጠረ ነው የዞኑ አስተዳዳሪ ከሆኑት የክለቡ የበላይ ጠባቂ ጋር
ተነጋግረን ችግሩ እንደሚፈታ በመግለጻቸው ችግሩ እንደሚወገድ ተስፋ አደርጋለሁ ፕሪሚየር ሊጉ የሚፈልገው በጀት ከፍተኛ በመሆኑ እንደ ሀድያ ሆሳዕና ክለባችንን ህዝባዊ መሰረት እንዲኖረው የማድረግ ስራ በመስራት ተመሳሳይ ችግር እንዳይፈጠር የምንችለው ሁሉ ለማድረግ እንጥራለን ተጨዋቾቻችንም ይህን ተረድተው ይታገሱን ” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።

ተጨዋቾቹ በቀጣይ ጨዋታ ይገባሉ ወይ የሚለው ጥያቄ ምላሽ ባያገኝም ሀምበሪቾ ዱራሜ በ3 ነጥብ 16ኛ ደረጃን ይዞ በ12ኛ ሳምንት መርሃግብር የፊታችን ቅዳሜ ከምሽቱ 12 ሰዓት ላይ ከሲዳማ ቡና ጋር እንደሚጫወት ይጠበቃል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article FIFA Forward report confirms massive boost to football development worldwide
Next Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ አንደኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችመከላከያ

መከላከያ ፍቅረየሱስ ተክለብርሃንን አስፈረመ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 7 years ago
በአሰልጣኝ ፍሬ የሚመሩት ካምፓላ ኩዊንስዎች በትላንትናው እለት ሰባት ለባዶ ማሸነፍ ችለዋል!!
በባህርዳር ሊካሄድ የነበረው የሴካፋ ሻምፒዮና ዉድድር ተራዝሟል።
ኮትዲቯር ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፏን አረጋግጣለች !
የጨዋታ ዘገባ | ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?