By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ሲዳማ ቡና ፋሲል ከነማን በማሸነፍ ተከታታይ አራተኛ ድሉን አስመዝግቧል።
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማ

የጨዋታ ዘገባ | ሲዳማ ቡና ፋሲል ከነማን በማሸነፍ ተከታታይ አራተኛ ድሉን አስመዝግቧል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

ጨዋታዉ ከወትሮዉ በበለጠ መልኩ በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ መካሄድ የጀመረ ሲሆን ሲዳማ ቡናዎች በጨዋታው ጅማሬ ገና በ2ኛ ደቂቃ በደስታ ደሙ በኩል ባስቆጠሩት ጎል በጠዋቱ መሪ ሆነዉ ጨዋታዉ መካሄዱን የቀጠለ ሲሆን ፋሲል ከነማዎች ከተቆጠረባቸዉ ጎል በኋላ የመሀል ክፍሉ ላይ ጠንክረዉ በመጫወት ወደ ሲዳማ የግብ ክልል ለማምራት ሙከራዎችን ሲያደርጉ ነበር።

ሲዳማ ቡናዎች ካስቆጠሩት ጎል በኋላ አልፎ አልፎ ከሚጫወቱት የመልሶ ማጥቃት ተሻጋሪ ኳሶች ዉጪ የጀርባ ክፍላቸዉን አጠናክረዉ መከላከልን አዘዉትረዉ የተጫወቱ ሲሆን ፋሲሎች በበኩላቸዉ ወደ ሲዳማ የሜዳ ክፍል በተደጋሚ በማምራት ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን ለመሞከር ጥረት ያደረጉ ሲሆን ነገር ግን የሲዳማዎች የተከላካይ ክፍል እና በረኛዉ ፈተና እንደሆነባቸዉ የመጀመሪያዉ አጋማሽ 1-0 በሆነ ዉጤት ተጠናቀቀ።

- ማሰታውቂያ -

በሁለተኛዉ አጋማሽ ሲዳማ ቡናዎች ቅያሪ አድርገዉ ሙሉቀን አዲሱን ይዘዉ ሲገቡ ፋሲሎች በበኩላቸዉ ኦሴ ማዉሊን ይዘዉ ገብተዋል።

ሁለተኛዉን አጋማሽ ፋሲሎች ተጭነዉ መጫወት የጀመሩ ሲሆን የሲዳማ ቡና የግብ ክልል ዉስጥ በተደጋጋሚ በመድረስ ለሲዳማዉ በረኛ ፈተና የሆኑበት ሲሆን በግብ ጠባቂዉ የተመለሰባቸዉ ለጎል የቀረቡ ኳሶች ተጠቃሽ ነበሩ።

ሲዳማዎች ከፋሲሎች ተሻግረዉ የሚመጡ ኳሶችን በመልሶ ማጥቃት ወደ አጥቂያቸዉ ፍሊፕ አጃህ ዘንድ ኳሶችን በተደጋጋሚ ሲያደርሱ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን የፋሲል ተከላካዮች ሊበገሩ አልቻሉም ነበር።

ፋሲል ከነማዎች የመጨረሻዎቹን ደቂቃዎች አቻ ሊወጡ የሚችሉበትን ዉጤት የሚያገኙበትን እድል በኦሴ ማዉሊ በኩል አግኝተዉ የነበረ ቢሆንም የጎሉ የላይኛዉ የግዳሚ መልሶበት ኳሷ ወደ ዉጪ ወታለች። እንዲሁም ናትናኤል ከሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ ፍሊፕ ኦቫኖ ጋር ተገናኝቷ ኳሷ በግብ ጠባቂዉ የተመለሰችበት አጋጣሚ በፋሲሎች በኩል ቁጭትን የሚጭር ሆኖ ነዉ ያለፈዉ።

በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ፋሲሎች የጎል እድል ለመፍጠር ደጋግመዉ ወደፍለፊት በማመዘን ለመጫወት የሞከሩ ቢሆንም ነገር ግን ሳይሳካላቸዉ ቀርቶ ጨዋታዉ በሲዳማ ቡና 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል።

በዚህም መሰረት ከዛሬው ጨዋታ በኋላ ሲዳማ ቡና ደረጃዉን በማሻሻል ወደ ወደ 10ኛ ደረጃ መቷል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ፋሲል ከነማ ከሜዳ ውጪም በሜዳ ውስጥም ተረቷል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ድሬዳዋ ከተማ ወልቂጤ ከተማን በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናዉ ከፍ ያለበትን ዉጤት አስመዝግቧል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችሰበታ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

በረከት ሳሙኤል ለሰበታ ከተማ መልቀቂያ አስገብቷል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
ደደቢት እግርኳስ ክለብ ቅሬታውን አሰመልክቶ ለፌዴሬሽኑ በደብዳቤ አስገብቷል
ቡናማዎቹ ተጨማሪ ተጫዋች ማስፈረማቸዉ ታውቋል
ፍሬው ኃይለገብርኤል የኡጋንዳ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ
ስሑል ሽረ ግዙፉን ተከላካይ አስፈርሟል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?