By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ለገጣፎ ለገዳዲ ወደ ከፍተኛ ሊግ የወረደበት ጨዋታ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል።
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግለገጣፎ ለገዳዲ

የጨዋታ ዘገባ | ለገጣፎ ለገዳዲ ወደ ከፍተኛ ሊግ የወረደበት ጨዋታ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

በ25ኛዉ ሳምንት በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ12:00 ሰአት ጀምሮ ጀምሮ በኢትዮጵያ ቡና እና በለገጣፎ ለገዳዲ መሀከል የተደረገዉ ጨዋታ በአንድ አቻ በሆነ ዉጤት ተጠናቆ ለኢትዮጵያ ቡና አስራ አንደኛዉ የአቻ ዉጤት ሆኖ ሲመዘገብ ለለገጣፎ ለገዳዲ በበኩሉ የፕሪሚየር ሊግ ቆይታዉ የተቋጨበት ጨዋታ ሆኖ ተመዝግቧል።

የመጀመሪያዉ አጋማሽ በሁለቱም በኩል ቀዝቃዛ እንቅስቃሴ የተስተዋለበት የነበረ ቢሆንም በአንፃሩ ለገጣፎ ለገዳዲዎች የጎል እድል ለመፍጠር ባደረጉት እንቅስቃሴ የተሻሉ ነበር።

ለአብነትም በጨዋታዉ ክፍለ ግዜ መጀመሪያ አከባቢ እና መሀከል ላይ በአማኑኤል አረቦ እና በጋብሬል አህመድ አማካኝነት የጎል እድል ለመፍጠር ሙከራ ያደረጉ ቢሆንም ሳይሳካላቸዉ ቀርቶ የመጀመሪያዉ አጋማሽ በሁለቱም በኩል ደካማ የሚባል እንቅስቃሴ የታየበት ሆኖ ያለ ግብ ተጠናቋል።

- ማሰታውቂያ -

ከዕረፍት መልስ ሁለተኛዉ አጋማሽ ከመጀመሪያዉ የተሻለ የነበረ ሲሆን በ55ኛው ደቂቃ ላይ አማኑኤል አረቦ ባስቆጠረዉ ጎል ለገጣፎዎች ጨዋታውን 1-0 በሆነ ዉጤት መምራት ጀምረዋል።

ጨዋታዉ እስከ 79ኛ ደቂቃ ድረስ በለገጣፎ ለገዳዲ መሪነት የቀጠለ ቢሆንም በ79ኛ ደቂቃ ላይ በኢትዮጵያ ቡና በኩል የተገኘዉን የቅጣት ምት ኳስ ኃይለሚካኤል አደፍርስ በግራ መስመር በኩል ያሻማዉን ኳስ መሀመድኑር ናስር በግንባሩ በመግጨት ወደ ግብነት የቀየረ ሲሆን ጨዋታዉ 1-1 ሆኗል።

ጨዋታዉ ወደ አቻ ዉጤት ካመራ በኋላ ኢትዮጵያ ቡናዎች መሪ ሊሆኑ የሚችሉበትን እድል በመስፍን ታፈሰ በኩል ማግኘት ችለዉ የነበረ ቢሆንም የለገጣፎ ለገዳዲዉ ግብ ጠባቂ ኮፊ ሜንሳህ አምክኖበታል።

በመጨረሻዎቹ በጨዋታዉ ክፍለ ግዜ ሁለቱም ክለቦች ተጭነዉ ተጫዉተዉ አንዳቸዉ ወደ አንዳቸዉ የግብ ክልል ቢደርሱም ነገር ግን ያገኟቸዉን የግብ እድሎች ሳይጠቀሙ ቀርተዉ ጨዋታዉ 1-1 በሆነ አቻ ዉጤት ተጠናቋል።

ውጤቱን ተከትሎም ለገጣፎ ለገዳዲ በሊጉ ዉስጥ ቀሪ አምስት ጨዋታዎች እያሉት በ12 ነጥብ እና በ40 የጎል እዳ በመጣበት ዓመት ወደ ከፍተኛ ሊጉ መውረዱን አረጋግጧል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የአዳማ ከተማ እና የአርባምንጭ ከተማ ጨዋታ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል።
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከነማ ከሊጉ መሪዉ ጋር ያለዉ የነጥብ ልዩነት የሰፋበትን ሽንፈት በሀዲያ ሆሳዕና አስተናግዷል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስረኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 2 years ago
“እንደ አሰልጣኝ ስራ ላይ አሰሪ፤ ከስራ ውጪ ግን ለተጨዋቾቼ ወንድም ነኝ” ዘላለም ሽፈራው (ሞውሪንሆ) የሰበታ ከተማ አሰልጣኝ
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውላቸውን አራዘሙ
ግብ ጠባቂው ወንድወሰን አሸናፊ ድሬዳዋ ላይ ቅሬታውን አሰማ
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 12ኛ ሳምንት ውጤቶች
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?