By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | የአዳማ ከተማ እና የአርባምንጭ ከተማ ጨዋታ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል።
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአርባምንጭ ከተማአዳማ ከተማ

የጨዋታ ዘገባ | የአዳማ ከተማ እና የአርባምንጭ ከተማ ጨዋታ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

አርባምንጮች ከወራጅ ቀጠና ለመዉጣት አዳማ ከተማዎች በበኩላቸዉ ደረጃቸዉን ከፍ ለማድረግ ወደ ሜዳ የገቡበት ጨዋታ ካለምንም ጎል በአቻ ዉጤት ተጠናቋል።

ሁለቱም ቡድኖች የማሸነፍ ወኔን ይዘዉ በፈጣን እንቅስቃሴ ጨዋታቸዉን የጀመሩ ሲሆን በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች የማጥቃት እንቅስቃሴ ያደረጉ ሲሆን የግብ እድሎችን ለመፍጠር ሙከራዎችን አድርገዋል።

ለአብነትም በአርባምንጮች በኩል ተመስገን ደረስ እና በአዳማ በኩል ደግሞ ቦና ዐሊ የግብ ክልል ዉስጥ ደርሰዉ ያመከኗቸዉ ለግብ የሚሆኑ ኳሶች ተጠቃሽ ናቸዉ።

- ማሰታውቂያ -

በመጀመሪያዉ አጋማሽ ሁለቱም ቡድኖች ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ ማድረግ የቻሉ ሲሆን የአርባንጮ ለጎል የቀረቡ እንቅስቃሴዎች የተሻሉ ነበር።

አዞዎቹ መሪ ሊሆኑ የሚችሉበት አጋጣሚን አቡበከር ሻሚ ሊፈጥር የነበረ ቢሆንም የግቡ አግዳሚ የመለሰበት ኳስ በአርባምጮች በኩል የሚያስቆጭ ሆኖ ነበር ያለፈዉ።

ከዚህ በኋላ በሁለቱም ክለብ በኩል ብዙም አጥጋቢ የሚባል እንቅስቃሴ ሳይደረግ የመጀመሪያዉ አጋማሽ ያለ ግብ 0-0 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

በሁለተኛዉ አጋማሽ አዳማ ከተማዎች የጎል እድል ለመፍጠር የአጥቂ ስፍራዉን ሊያጠናክሩለት የሚችሉ ተጫዋቾችን ቀይሮ ይዞ ቢገባም በዉጤቱ ላይ ግን ለዉጥ ሊመጣ አልቻለም። በአርባምንጮች ረገድም እንደመጀመሪያው አጋማሽ ጥሩ ሊባል የሚችል እንቅስቃሴ በሁለተኛዉ አጋማሽ ሊደረግ አልቻለም።

በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች አዳማ ከተማዎች በተደጋጋሚ ወደ አዞዎቹ የግብ ክልል መድረስ የቻሉ ቢሆንም ነገር ግን ያገኟቸዉን እድሎች ወደ ግብ ሳይቀይሩ ሁለተኛዉ አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ግዜም 0-0 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

አርባምንጭ ከተማዎች አሁንም ከወራጅ ቀጠናዉ መዉጣት ሳይችሉ በ26 ነጥብ የደረጃዉ ግርጌ 14ኛ ደረጃ ላይ ሲገኝ አዳማ ከተማዎች በበኩላቸዉ የነበራቸዉ 32 ነጥብ ላይ አንድ በመጨመር በ33 ነጥብ ከሀዲያ ሆሳዕና እና ከሀዋሳ ከተማ ጋር ነጥቡን እኩል ማድረግ ችሏል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ ሻምፒዮኑ ሻሸመኔ ከተማ ዋንጫዉን ተረክቧል።
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ለገጣፎ ለገዳዲ ወደ ከፍተኛ ሊግ የወረደበት ጨዋታ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎች

23 አመታትን ያስቆጠረው የመካኒሳና አካባቢው ወንድማማቾች ጤና ስፖርት ማህበር የመታሰቢያ ውድድር ተጠናቀቀ

Yishak belay By Yishak belay 5 years ago
ብሩክ ገብረአብ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብቷል
የሊግ ኮሚቴው አመራሮች መስመሩን አልፈዋል፤ የክለባችንን መብት ተጋፍተዋል በዚህም አዝነናል” አቶ ሽፈራው (ተ/ኃይማኖት) የመቐለ 70 እንደርታ እግርኳስ ክለብ ዋና ስራ አስኪያጅ
“ለቡንዬ እሮጣለሁ” 3ኛው የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰብ ሩጫ ተካሄደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር አዲስ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫ አካሂዷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?