By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ወጣቱ ኮከብ ዮሴፍ ታረቀኝ ዛሬ ለሊት ለሙከራ ወደ ካይሮ ያቀናል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአዳማ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወጣቱ ኮከብ ዮሴፍ ታረቀኝ ዛሬ ለሊት ለሙከራ ወደ ካይሮ ያቀናል

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

የ2015 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የአመቱ ወጣት ኮከብ ተጨዋች ተብሎ የተመረጠው ዮሴፍ ታረቀኝ በግብጹ አረብ ኮንትራክተር የሙከራ ዕድል ተሰጥቶት ዛሬ ለሊት 11 ሰአት ወደ ካይሮ ያቀናል።

ተጨዋቹ በግብጹ ክለብ ለስድስት ቀናት የሙከራ እድል የተሰጠው ሲሆን ሙከራውን በስኬት ካጠናቀቀ ከአዳማ ከተማ ጋር ቀሪ የ3 አመት ውል ስላለው ሁለቱ ክለቦች ለድርድር የሚቀመጡ ይሆናል። ተጨዋቹ እንደገለጸው “ያገኘሁትን ዕድል ለመጠቀም ከእግዚአብሄር ጋር የምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ” ብሏል። ዮሴፍ ታረቀኝ የአመቱ ኮከብ ወጣት ተጨዋች ተብሎ በተመረጠ በአምስት ቀናት ልዩነት ይህን እድል ማግኘቱ ታውቋል።

35 ሺህ ተመልካች የመያዝ አቅም ያለውና ኦስማን አህመድ ኦስማን የተሰኘ ስታዲየም ባለቤት የሆነው አረብ ኮንትራክተር ክለብ /አልሞካውሉን አል አረብ / መቀመጫው ግብጽ መዲና ካይሮ ውስጥ ሲሆን አልአህሊ ሻምፒዮን በሆነበት የግብጽ ፕሪሚየር ሊግ በ44 ነጥብ 7ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ፊፋ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሶስት ክለቦችን ከዝውውር አገደ
Next Article የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የሴቶች ቡድን 5 አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማ

የጨዋታ ዘገባ | ሲዳማ ቡና ፋሲል ከነማን በማሸነፍ ተከታታይ አራተኛ ድሉን አስመዝግቧል።

Biruk Hanchacha By Biruk Hanchacha 3 years ago
ቅዱስ ጊዮርጊሶች ለሰባት ቀን ዕረፍት ተሰጣቸው !
ለካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት ፍክክር ኢትዮጵያ አቶ ጁነዲን ባሻህ በመጨረሻው ሠዓት ራሳቸውን ከፉክክሩ ዉጪ(ሪዛይን) አርገዋል
አዳማ ከተማ ከወላይታ ድቻ እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ስሑል ሽረ አቻ ተለያይተዋል።
ለኳታር 2022 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ለ24 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?