By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የሴቶች ቡድን 5 አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል።
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሲዳማ ቡና

የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የሴቶች ቡድን 5 አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

በአሰልጣኝ ፍፁም በርሄ እየተመሩ የ2015 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን በመሆን ወደ ኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ያደጉት የሲዳማ ቡና የሴቶች ቡድን ለ2016 ዓ.ም የዉድድር ዘመን አዳዲስ ተጫዋቾችን ማስፈረም የጀመሩ ሲሆን በይፋ 5 አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስባቸዉ ቀላቅለዋል።

በዚህም መሰረት የቀኝ መስመር ተከላካይ የሆነችዋን ህይወት ዳንኤልን ከ ድሬዳዋ ፣ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች የሆነችዋን ማህሌት ተስፋዬን ከኢትዮጵያ አካዳሚ ፣ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች የሆነችዋን ቤዛ ንጉሴን ከድሬዳዋ ፣ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነችዋን ሙና ከድርን ከቂርቆስ እንዲሁም የመሀል ተከላካይ የሆነችዋን ንጋት ጌታቸዉን ከልደታ እያንዳንዳቸዉን በ2 ሁለት ዓመት ኮንትራት ማስፈረም ችለዋል።

በቀጣይ ቀናትም አዳዲስ ክለቡን የሚቀላቀሉ ተጫዋቾች ያሉ ሲሆን ከእሱ ጎን ለጎን የነባር ተጫዋቾችን ዉል የማደስ ስራ እንደሚሰራ ለማወቅ ችለናል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ወጣቱ ኮከብ ዮሴፍ ታረቀኝ ዛሬ ለሊት ለሙከራ ወደ ካይሮ ያቀናል
Next Article የአፄዎቹ አዲሱ ፈራሚ ቡድኑን ተቀላቅሏል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ወሳኙን የፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 3 years ago
ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ የፋሲል ከነማን ይግባኝ ውድቅ አደረገ
“የፕሪምየር ሊጉ ሻምፒዮና በቀጣዮቹ 5 ጨዋታዎች ስለሚወሰን ይህንን ሕልም ለማሳካት ተዘጋጅተናል” ሙጂብ ቃሲም /ፋሲል ከነማ/
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ 14ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
“ኢትዮጵያዊያኖች በፕሮፌሽናል ደረጃ ወደ ውጪ ወጥቶ መጫወትን ይፈራሉ፤ያን ችግር ሊያስወግዱት ይገባል” ዑመድ ኡኩሪ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?