By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ዲኤስቲቪ ቀጣይ 32 ጨዋታዎችን አያስተላልፍም ተባለ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችዲ ኤስ ቲቪቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ዲኤስቲቪ ቀጣይ 32 ጨዋታዎችን አያስተላልፍም ተባለ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

*….ዲ ኤስ ቲቪ 60 ጨዋታዎችን ለማስተላለፍ
ተዋውሎ እስካሁን 148 ጨዋታዎችን አሳይቷል

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ25-28ኛ ሳምንት ድረስ የሚካሄዱ 32 ጨዋታዎች የዲኤስቲቪ የቀጥታ ስርጭት የማያገኙት የውል ስምምነቱ ስለማያስገድደው መሆኑ ተገለፀ።

የፕሪሚየር ሊጉ አክሲዮን ማህበርና ዲኤስቲቪ መሃል ያለው የአምስት አመት ውል በየአመቱ 60 ጨዋታዎችን ብቻ በቀጥታ ስርጭት የማስተላለፍ ግዴታ የተገባበት መሆኑ ታውቋል።

60 ጨዋታዎችን የማስተላለፍ ግዴታ ያለበት ተቋሙ ግን የዘንድሮ ፕሪሚየር ሊግ 148 ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት ያስተላለፈ መሆኑ በሁለቱ ወገኖች መሃል ያለው ግንኙነት ጥሩ የሚባል እንደሆነና ተቋሙ ፕሪሚየር ሊጉን በበጎ ጎኑ እንደሚያየው በስርጭቱም ተጠቃሚ መሆኑን ያመላክታል ተብሏል። ዲ ኤስ ቲቪ ከ29-30ኛ ሳምንት የሚካሄዱ የዋንጫና ላለመውረድ የሚደረጉ ወሳኝ 16 ጨዋታዎችን ግን በቀጥታ ስርጭት እንደሚያስተላልፍ ተረጋግጧል።

- ማሰታውቂያ -

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 24 ሳምንት ፍልሚያ ሲጠናቀቅ ቅዱስ ጊዮርጊስና ባህርዳር ከተማ ለፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫና ለአፍሪካ ተሳትፎ የተሻለ እድል እንዳላቸው አሳይተዋል። ስድስት ሳምንት ጨዋታዎች እየቀሩ ፈረሰኞቹ በ52 ባህርዳር ከተማዎች በ50 ነጥቦች ተፋጠዋል ኢትዮጵያ መድን በ44 ፋሲል ከነማ በ37 ኢትዮጵያ ቡና በ34 ነጥቦች ከ3-5 ያለውን ስፍራ ይዘዋል።

ላለመውረድ በሚደረገው ጠንካራ ፉክክር ደግሞ 11 ነጥቦችን ይዘው በግብ እዳ ብዛት 16 ኛና 15ኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት ለገጣፎ ለገዳዲና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ለመውረድ የቀረቡ ሲሆን ቀሪ አንደ ወራጅ ቡድን ላለመሆን የሚጥሩት ወደ 7 የሚጠጉ ክለቦች መሃል ያለው ልዩነት ብዙም ባለመራራቁ ቀጣይ ጨዋታዎች ወሳኞች ሆነዋል።

ቀጣይ ጨዋታዎች ደግሞ የቀጥታ ስርጭት የማይኖራቸው በመሆኑ የአክሲዮን ማህበሩ የውድድርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ቀሪ ጨዋታዎችን በተሻለ ትኩረት የመከታተልና የውድድሩን ተአማኒነት የማስጠበቅ ፍትህ የማስፈን ግዴታውን እንዲወጣ ተጠይቋል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ሲዳማ ቡና ሶስተኛ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል
Next Article ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 24ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አፍሪካዜናዎችአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ

የዋልያዎቹ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ቀን ይፋ ሆኗል

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
ሀይማኖት ወርቁ ለባህርዳር ከተማ ፊርማውን አኑሯል
ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባምንጭ ከተማ ላይ ቅጣት ተጥሎባቸዋል !!
ኢትዮጵያ በፊፋ የሃገራት ደረጃ ከባለፈው ወር አንድ ደረጃ አቆለቆለች
አዳማ ከተማ ደመወዝ ይከፈለን በሚሉ ተጨዋቾች ተወጥሯል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?