By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን የፍፃሜ ጨዋታዉን ዛሬ ያካሂዳል።
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን የፍፃሜ ጨዋታዉን ዛሬ ያካሂዳል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

በአሰልጣኝ ብርሀኑ ግዛው እየተመሩ በኡጋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው የሴካፋ ዞን የሴቶች ሻምፒዮንስ ሊግ ዉድድር ላይ ተሳታፊ የሆኑት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንስቶቹ የፍፃሜ ጨዋታቸውን ዛሬ ያደርጋሉ።

እንስቶቹ ከቀናት በፊት የኬኒያዉን ቬጋ ኩዊንስን ሎዛ አበራ እና አረጋሽ ካልሳ አከታትለዉ ባስቆጠሯቸዉ ጎሎች 2-1 በሆነ ዉጤት አሸንፈዉ ለዋንጫ ማለፋቸው የሚታወስ ነዉ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለፍፃሜ ጨዋታ ሲያልፍ በታሪኩ ይሄ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን ዛሬ ከቀኑ 9:00 ሰአት ከታንዛኒያዉ ጄ.ኬ.ቲ ኩዊንስ ጋር በፉፋ ቴክኒካል ሴንተር ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የግብፅ ብሔራዊ ቡድን ለ26 ተጫዋቾች ጥሪ አደረገ
Next Article አቶ አበባው ሰለሞን የወልቂጤ ፕሬዝዳንታዊ ሃላፊነታቸውን አስረከቡ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorizedሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

​በሀገራችን ብቸኛዋ ባለ ቀለም የስፖርት ጋዜጣ የሆነችው ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ በነገ የሚያዚያ 25/2009 ዕትሟ ጋር ትጠብቃቹሀለች እንዳታመልጦ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
” የሲዳማ ቡና ተጨዋቾችና አሰልጣኞቹ እንደቆየሁበት ክለብ እንዲሰማኝ አድርገውኛል” በዛብህ መለዮ /ሲዳማ ቡና/
“የሰውነት ሪከርድ ተሰበረ ሲባል እሰማለሁ እኔ የ1ዐ ሺህ ሜትር ሯጭ ነኝ እንዴ ወደ አፍሪካ ዋንጫ መመለስ እንደሚቻል በር በመክፈቴ ደስተኛ ነኝ” ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-2 ድሬደዋ ከተማ
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ/livescore
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?