By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ካፍ ስታዲየሞቻችን ማገዱ ያስከተለው ከፍተኛ ወጪ….. ዋሊያዎቹ የፊታችን ማክሰኞ ከማላዊ አቻቸው ጋር ላለባቸው የመርሀ ግብር ማሟያ  ጨዋታ  ነገ  ወደ ሞዛምፒክ መዲና ማፑቶ ያቀናሉ…
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎችዋልያዎቹ

ካፍ ስታዲየሞቻችን ማገዱ ያስከተለው ከፍተኛ ወጪ….. ዋሊያዎቹ የፊታችን ማክሰኞ ከማላዊ አቻቸው ጋር ላለባቸው የመርሀ ግብር ማሟያ  ጨዋታ  ነገ  ወደ ሞዛምፒክ መዲና ማፑቶ ያቀናሉ…

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

ጨዋታው ሀገር ውስጥ አለመካሄዱን ተከትሎ ፌዴሬሽኑን ለከፍተኛ ወጪ መዳረጉን የፌዴሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ባህሩ ጥላሁን ትላንት በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። የብዙዎቹ ሀገራት ብሄራዊ ቡድኖች በመንግስትና በተለያዩ  አካላት ድጋፍ እንደሚያገኙም ዋና ስራ አስፈጻሚው ገልጸው ፌዴሬሽኑም በተመሳሳይ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው አብራርተዋል።

ለዛሬ ስታዲየሞቻችን ደረጃውን አላሟሉም በሚል በመታገዳቸውና ጨዋታዎቻችንን በሜዳችን  ማድረግ  ባለመቻላችን ይወጣል የተባለው ከፍተኛ ወጪን እናስቃኛችሁ…

*….ለሜዳው ኪራይ 8 ሺህ ዶላር

*….የአባላቱ የአውሮፕላን ጉዞ ወጪ 1.9 ሚሊዮን ብር

- ማሰታውቂያ -

*…. ለሚቆዩበት ጊዜ የሆቴል ወጪ….

*….ወደ ሞዛምፒክ ለሚጓዙ ተጨዋቾች ለእያንዳንዳቸው
በቀን 100 ዶላር …በቡድን መሪነት ለሚሄዱ አመራሮች
ለእያንዳንዳቸው በቀን  200 ዶላር አበል….

*….ለዳኞቹና ኮሚሽነሩ የአውሮፕላንና የሆቴል ወጪ
ሙሉ ክፍያ….

ማስታወሻ:- የአውሮፕላን ጉዞ ወጪው ብቻ በብር ሲሆን
ሌላው በሙሉ በዶላር በመሆኑ ፌዴሬሽኑ ከፍተኛ ወጪ ማውጣቱን ማየት ይቻላል…..በሜዳችን ማድረግ ብንችል ከአርቢትሮቹ ክፍያ ውጪ ሌሎቹ ወጪዎች በብር መሆኑ ሲታሰብ ሀገር ውስጥ ባለመደረጉ ሀገሪቱን ለከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ እንደዳረጋት መረዳት ይቻላል…

አሁንም ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ፣ ሜዳዎቹ የሚገኙባቸው ክልሎች፣ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና ባለሀብቶች በአጠቃላይ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት እንደ ሀገር የሚጠበቅባቸውን እንዲፈጽሙ አደራ እንላለን።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ” ከዋሊያዎቹ ውጤት መጥፋት ጋር ተያይዞ ሃላፊነቱን የሚወስደው መልቀቂያ ያቀረበው ወገን ነው” አቶ ባህሩ ጥላሁን / የኢት.እግር ኳስ ፌዴ ዋና ስራ አስፈጻሚ/
Next Article FIFA and FIFPRO join forces to combat social media hate speec

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማሪፖርትሲዳማ ቡናየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የጨዋታ ሪፖርት | በደቡብ ደርቢ ሁለቱ የደቡብ ክለቦችን ያገናኝው ጨዋታ በውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኝው አርባምንጭ ከተማ እንዳለ ከበደ ባስቆጠራት ፍፁም ቅጣት ምት 1-0 በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማሳካት ችሏል፡፡

ናሁሰናይ ታምር By ናሁሰናይ ታምር 8 years ago
ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ በአፍሪካ ዋንጫዉ ላይ እንደሚሳተፍ ታዉቋል !!
ታሪክ ሰሪዎቹ!! HISTORY MAKERS!!
ባህርዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታቸዉን ማሸነፍ ችለዋል !!
አፄዎቹ ኢትዮጵያ መድንን ሲያሸንፉ ፤ ፈረሰኞቹም ሀምበሪቾ ዱራሜ ላይ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?