By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክቷል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ባህርዳር ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክቷል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 3 years ago
Share
SHARE

በቤኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ23ተኛ ሳምንት መርሐግብር ሁለተኛ ቀን ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን ከመመራት ተነስቶ 3ለ1 በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችሏል።

ተመጣጣኝ የጨዋታ ፉክክር ባስመለከተዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ በተለይ ባህርዳር ከተማ በፈጣን የመስመር እንቅስቃሴ በጨዋታው አንዳች ነገር ለመፍጠር ሲጥር ፤ በተቃራኒው ኢትዮጵያ ቡና ደግሞ የኳስ ቁጥጥሩን የበላይነት በመዉሰድ ለመጫወት ሲጥሩ ተስተውሏል። በዚህ ሂደት በቀጠለዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታም በ21ኛዉ ደቂቃ ኢላማዉን የጠበቀ ሙከራ ተደርጎበታል ፤ በዚህም አማካዩ አለልኝ አዘነ ያቀበለዉን ኳስ የመስመር አጥቂዉ ፍፁም ጥላሁን የግል ብቃቱን ተጠቅሞ ኳሷን ወደ ግብ ልኮ የነበረ ቢሆንም ግብ ጠባቂዉ ህዝቄል በቀላሉ ተቆጣጥሮታል።

ከዚች ሙከራ በኋላ በ23ተኛዉ ደቂቃ ላይ ደግሞ ግብ ተቆጥሮበታል ፤ በዚህም ከቀኝ ኮሪደሩ በኩል የተሻማዉን የቅጣት ምት ኳስ መሀመድ ኑር ናስር በጭንቅላቱ ቀደ ግብነት በመቀየር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል። ከግቧ መቆጠር በኋላም አንተነህ ተፈራ ከሬድዋን የተቀበለዉን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ግብ ጠባቂዉ ፊሲል ገ/ሚካኤል ኳሷን እንደምንም አዉጥቷታል።

- ማሰታውቂያ -

በዚህ ሂደት በቀጠለዉ ጨዋታም ከፉዓድ ፈረጃ የተነሳዉን ኳስ አማካዩ የአብስራ ተስፉየ በአየር ላይ ወደ ሳጥኑ አሻምቶ አጥቂዉ ሀብታሙ ገዛኸኝ በጭንቅላቱ ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን አቻ ማድረግ ችሏል። የመጀመሪያዉ አጋማሽ መጠናቀቂያ 42ተኛዉ ደቂቃ ላይ ደግሞ በባህርዳር የግራ ማጥቃት በኩል ፍራኦል ወደ ሳጥን ያሻማዉን ኳስ ሀብታሙ በጭንቅሌቱ ሲጨርፋት አጠገቡ ይገኝ የነበረዉ የክለብ አጋሩ ፍፁም ጥላሁን ኳሷን ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ለጥቂት ኳሷ በግቡ አናት ላይ ወጥታለች።

ከዕረፍት መልስ ገና በ46ተኛዉ ደቂቃ ላይ የጣና ሞገዶቹ መሪ መሆን የቻሉበትን ጎል ማስቆጠር ችለዋል ፤ በዚህም ፉዓድ ፈረጃ ያሻማውን የመዓዘን ኳስ ቁመተ መለሎዉ አማካኝ አለልኝ አዘነ በግንባሩ በመግጨት ግብ በማስቆጠር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል።

መሪ መሆን ከቻሉ በኋላ በመጠኑም ቢሆን ብልጫ የወሰዱ የሚመስሉት ባህርዳር ከተማዎች በፉዓድ ፈረጃ እና ፍፁም ጥላሁን አማካኝነት ጥሩ የሚባሉ የግብ ዕድሎችን ቢፈጥሩም ግን በቀላሉ ተጨማሪ ግብ ለማስቆጠር ሲቸገሩ ተስተውሏል።

ከዕረፍት መልስ በተለይ አጋማሹ እንደተጀመረ ግብ ያስተናገዱት ቡናማዎቹ እጅጉኑ ተቀዛቅዘዉ የቀጠሉ ሲሆን በተለይ ተቀይሮ በገባዉ ጫላ ተሽታ እና ብሩክ በየነ እንዲሁም መሐመድ ኑር አማካኝነት ጥቂት የሚባሉ ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን ማድረግ ችለዉ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካላቸዉ ቀሮቷል።

መደበኛዉ 90 ደቂቃ ሊጠናቀቅ የ5 ደቂቃ ዕድሜ ሲቀረዉ ግን ባህርዳሮች ሶስተኛ ግብ ማስቆጠር ችለዋል። በዚህም 85ተኛዉ ደቂቃ ላይ የቡናዉ ግብ ጠባቂ ጥፋት መስራቱን ተከትሎ የተገኘዉን ፍፁም ቅጣት ምት አምበሉ ያሬድ ባየ ወደ ግብነት ቀይሮ ጨዋታዉ 3ለ1 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የአፄዎቹ እና አዞዎቹ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ድሬዳዋ ከተማ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችጅማ አባጅፋርሀምበሪቾ ድራሜየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | ጅማ አባጅፋር ወሳኝ ድል ቀንቶታል

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 5 years ago
የጨዋታ ዘገባ | ድሬዳዋ ከተማ አዲስ አበባ ከተማን በሙኽዲን ሙሳ ብቸኛ ግብ አሸንፏል
የ2011 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 29ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
ቅዱስ ጊዮርጊስ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል!!
ዋልያዎቹ ስብስባቸውን ይፋ አደረጉ !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?