By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለኢትዮጵያ 4ኛውን ሜዳልያ አስመዝግቧል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችኦሎምፒክ ኮሚቴ

አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለኢትዮጵያ 4ኛውን ሜዳልያ አስመዝግቧል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

የ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሁለተኛ ቀን ውሎ ከደቂቃዎች በፊት ሲጠናቀቅ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ የ3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል ።

አተሌት ሰለሞን ባረጋ በዓለም ሻምፒዮናው የኢትዮጵያን 4ኛ ሜዳልያ ያስመዘገበም ሲሆን ርቀቱን በ27:57.52 አጠናቋል ።

በውድድሩ አትሌት ሰለሞን ባረጋ እና አትሌት በሪሁ አረጋዊ በቡድን ስራ ውድድሩን እየመሩ ረዥም ሜትሮችን ለመጓዝ ችለዋል ።

ርቀቱ ሊጠናቀቅ 500 ሜትሮች ሲቀሩት ግን የወቅቱ የርቀቱ የክብረወሰን ባለቤት ኡጋንዳዊው ጆሽዋ ቼፕቴጊ በ27:51.42 በቀዳሚነት አጠናቋል።

- ማሰታውቂያ -

አትሌት ሰለሞን ባረጋ የ2ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀ ቢመስልም ኬንያዊው አትሌት ዳንኤል ኤቤንዮ በ27:52.60 ቀድሞት ገብቷል ።

አትሌት በሪሁ አረጋዊ በበኩሉ በ27:55.71 የ4ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ለ16 ክለቦች 176 ሚሊዮን 581 ሺህ ከ125 አከፋፈለ……
Next Article “ለአዲስ አበባ ወጣቶችና ለአዲስ አበባ ስፖርት ዕድገት ከመስራት በላይ  የሚያስደስት ነገር የለም”     ኮሚሽነር ተስፋዬ ኦሜጋ / አዲሱ የአ/አ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ም/ል ሃላፊ/

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችፋሲል ከተማ

ፋሲል ከነማ የተጫዋቹን ውል አራዝሟል !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
አወዳዳሪው አካል ሊጉ የሚጀመርበትን ቀን ይፋ አድርጓል
የጣና ሞገዶቹ ከአዲሱ አሰልጣኛቸው ጋር በይፋ ተፈራርመዋል!!
ምንተስኖት አዳነ ከ17 አመታት ቆይታ በኋላ ጫማውን ሰቀለ
የፈረሰው ንግድ ባንክ ዳግም ነፍስ ሊዘራ ነው….
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?