By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | የአርባምንጭ ከተማ እና የወላይታ ድቻ ጨዋታ ያለ ግብ አቻ ተጠናቋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችአርባምንጭ ከተማ

የጨዋታ ዘገባ | የአርባምንጭ ከተማ እና የወላይታ ድቻ ጨዋታ ያለ ግብ አቻ ተጠናቋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

በሊጉ የ24ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ቀዳሚ መርሀግብር አርባምንጭ ከተማን ከወላይታ ድቻ አገናኝቶ ያለ ግብ አቻ ተጠናቋል ።

በጨዋታው በአርባምንጭ ከተማ በኩል በ23ኛው ሳምንት በፋሲል ከነማ በተረተቡት ጨዋታ ላይ ከነበረው የመጀመሪያ አሰላለፍ ሶስት ለውጦችን ሲያደርጉ በአበበ ጥላሁን ፣ ወርቅይታደስ አበበ እና ኤሪክ ካፓይቶ ምትክ አካሉ አትሞ ፣ ቡታቃ ሸመና እና አህመድ ሁሴንና ጨዋታውን ጀምረዋል ። በወላይታ ድቻ በኩል ደግሞ በሳምንቱ ከአዳማ ከተማ ነጥብ በተጋሩበት ጨዋታ ከነበረው ምርጥ አስራ አንድ ሁለት ለውጦችን በማድረግ ያሬድ ዳዊትን እና ቢኒያም ፍቅሬን በደጉ ደበበ እና ስንታየሁ መንግስቱ ተክተው ገብተዋል ።

ቀዝቀዝ ያለ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በታየበት እና በሙከራ ደረጃ ያን ያህል ጠንከር ያለ ሙከራ ባልያተየበት የመጀመሪያው አጋማሽ አርባምንጭ ከተማ በኳስ ቁጥጥሩ ረገድ የተሻሉ ነበሩ ።

- ማሰታውቂያ -

አዞዎቹ ኳሱን ተቆጣጥረው በመጫወት በተለይም ከፊት መስመር በሚገኙት አህመድ ሁሴን እና ተመስገን ደረሰ የግብ ዕድሎችን ለመፍጠር ጥረቶችን አድርገዋል ።

በራሳቸው ሜዳ ላይ በቁጥር በርከት ብለው አብዛኛውን የጨዋታ ጊዜ ያሳለፉት ወላይታ ድቻዎች አርባምንጭ ከተማች የግብ ሙከራዎችን አንዳያደርጉ በማድረግ በእግራቸው ስር የሚቡበ ኳሶችን ደግሞ በረጅም ወደ ፊት በመላክ የተወሰኑ የማጥቃት አጋጣሚዎችን ለመፍጠር ጥረቶችን አድርገዋል ።

በሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በጦና ንቦቹ በኩል ስንታየሁ መንግስቱን ቀይረው በማስገባት የማጥቃት እንቅስቃሴያቸውን ለማጠናከር ሞክረዋል ።

በዚህኛውም አጋማሽ አዞዎቹ የተሻሉ ነበሩ ። ወደ ግብ በመቅረቅ ረገድ ራሳቸው ከነበራቸው የመጀመሪያ አጋማሽ እንቅስቃሴም አንፃር የተሻሉ ደቂቃዎችን አሳልፈዋል ።

ነገር ግን የአርባምንጭ የማጥቃት ሂደት ወደ ግብ ደርሶ ዕድሎችን የፈጠረ ቢንያም ገነቱንም የፈተነ አልነበረም ።

በመጨረሻም ጨዋታው ያለግብ አቻ ተጠናቋል ።

በ25ኛው ሳምንት ጨዋታዎች በመጪው ግንቦት 12(ቅዳሜ) ከ9:00 ጀምሮ አዳማ ከተማ አርባምንጭ ከተማን ሲገጥም በተከታዩ ቀን ከአመሻሽ 12:00 ጀምሮ ወላይታ ድቻ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ይጫወታል ።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የሲዳማ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የመክፈቻ ስነስርዓት በዛሬው እለት ተካሄደ።
Next Article የጨዋታ ዘገባ | የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታም ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተገባዷል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የ18ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 1 month ago
የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ እና ጅማ አባጅፋር ነጥብ ተጋርተዋል
የ2011 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
የጨዋታ ዘገባ | አምስት ግቦች እና አምስት የፍፁም ቅጣት ምቶች የተስተናገዱበት ጨዋታ በሀይቆቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
የጨዋታ ዘገባ |ክትፎዎቹ በሊጉ የመክፈቻ ጨዋታ አዞዎቹን አንድ ለምንም ማሸነፍ ችለዋል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?