መነሻ ገጽ ዜናዎች ጅማ አባጅፋር ጋናዊ ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችጅማ አባጅፋር

ጅማ አባጅፋር ጋናዊ ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል

አጋራ
አጋራ

 

በቅርቡ ከዳንኤል አጃይ ጋር የተለያዩት ጅማ አባጅፋር መሀመድ ሙንታሪን ማስፈረም ችለዋል።

ጳውሎስ ጌታቸውን በአሰልጣኝነት በመቅጠር አዲስ ቡድን እየገነቡ ሚገኙት ጅማዎች ከዚህ ቀደም ለአሻንቲ ኮቶኮቶ፣ማዴማ፣ሉሳካ ዳይናሞስ መጫወት የቻለውን መሀመድ ሙንታሪን በማስፈረም ዳንኤል አጃይ ትቶት የሄደውን ክፍተት መድፈን ችለዋል።የ27 ዓመቱ ግብ ጠባቂ ከ20 ዓመት በታች ና ከ23 ዓመት በታች የጋና ብሄራዊ ቡድን ወክሎ የተጫወተ ሲሆን ባሳለፍነው ዓመት ከአሻንቲ ኮቶኮቶ ጋር የጂኤፍኤ ስፔሻል ዋንጫን(GFA Normalization Special Cup 2019)ማንሳት ችሏል።

የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በጅማ አያካሄዱ እሚገኙት ጅማ አባጅፋሮች ጥቅምት 23 በሚጀምረው አዳማ ሲቲ ካፕ ላይ በመሳተፍ ለ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሚዘጋጁ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...