መነሻ ገጽ ወልዋሎ አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን እየመሩ አይደለም
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን እየመሩ አይደለም

አጋራ
አጋራ

የአሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ ቅጣት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ ይመስላል።

 

ቡድኑ ወልዋሎ ዛሬ ሀዋሳ ላይ ከሲዳማ ቡና ጋር እያደረገ ባለው ጨዋታ ላይ እየመሩ አይገኙም። ምናልባትም አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ ወልዋሎ በ9ኛው ሳምንት ባህርዳር ጋር ተጫውቶ 3-2 በተሸነፈበት ጨዋታ። በተቃውሞ ወደ መጫወቻ ገብተዋል ሲል ያስተላለፈባቸው የ5 ጨዋታ እና ስምንት ሺህ ብር ቅጣት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እየሆነ ያለ ይመስላል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...