በአሰልጣኝ ስዩም ከበደ እየተመራ ለ2016 ዓ.ም የዉድድር ዘመን አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም እና የነባር ተጫዋቾችን ዉል እያደሰ ቅድመ ዝግጅቱን በሀዋሳ ከተማ እየሰራ የሚገኘዉ ሲዳማ ቡና የመሀል ተጫዋች አስፈርሟል።
ሲዳማ ቡና የቀድሞዉን የፋሲል ከነማ የመሀል ተጫዋች የነበረዉን በዛብህ መለዮን በሁለት አመት ኮንትራት አስፈርሟል።
ሲዳማ ቡና በተጨማሪ አዳዲስ ወደ ክለቡ የሚቀላቅላቸዉ ተጫዋቾች እንዳሉ ለማረጋገጥ ችለናል።