By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የቅዱስ ጊዮርጊስ ምክትል አሰልጣኝ አዲስ ወርቁ ሀላፊነቱን መልቀቁን አሳዉቋል።
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የቅዱስ ጊዮርጊስ ምክትል አሰልጣኝ አዲስ ወርቁ ሀላፊነቱን መልቀቁን አሳዉቋል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

ላለፉት ስድስት አመታት በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት በጨዋታ ተንታኝነት ፣ በአስተርጓሚነት እና በምክትል አሰልጣኝነት ያገለገለዉ አዲስ ወርቁ ወደ ሌላ ሀላፊነት ለማምራት በመወሰኑ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ያለዉን ሀላፊነት መልቀቁን በዛሬው እለት አስታዉቋል።

አዲስ ወርቁ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ያለዉን ሀላፊነት ከለቀቀ በኋላ የሚከተለዉን መልዕክት አስተላልፏል

“ባለፉት ሁለት ዓመታት በርካታ የውጪ ሀገር የስራ እድሎችን ማግኘት ብችልም የግል እድገቴን እና ጥቅሜን ወደ ጎን በመተው ቅድሚያውን ለክለቤ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰጥቻለሁ። ክለቡ በእጅጉ ሲፈልገኝ የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ስራዬን በመሀል አቋርጫለሁ። ከዚህም ውጪ ከተለያዩ ሀገራት የሥራ ውል ቢቀርብልኝም ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆንኩም። ለዚህም ምክንያቴ አንድ እና አንድ ብቻ ነበር። በቅዱስ ጊዮርጊስ መጨረስ የነበረብኝ ሥራ ነበር። የእኔን ሙያዊ እገዛ የሚፈልግ ኃላፊነት ነበረብኝ።

- ማሰታውቂያ -

በአሁን ሰአት ግን የተግባር እውቀቴን ይበልጥ ማሳደግ የሚገባኝ ወቅት ላይ ተገኝቼያለሁ። ራሴን ለአዲስ ፈተና እና ለአዲስ የስራ ልምድ ማዘጋጀት ተገቢ ነው ብዬም አምኜያለሁ። ከእነዚህ መነሻነት ከኢትዮጵያ ውጪ ለመስራት ወስኛለሁ። ከቀረቡልኝ የሥራ ውሎች ውስጥ አንደኛውን ተቀብያለሁ።”

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አቶ አበባው ሰለሞን የወልቂጤ ፕሬዝዳንታዊ ሃላፊነታቸውን አስረከቡ
Next Article አርባምንጭ ከተማ የሶስት ተጫዋቾችን ዉል አድሷል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
U -17 ብሄራዊ ቡድንአፍሪካዜናዎች

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ተጨማሪ ሶስት አዲስ ተጫዋቾችን ቀላቅሏል።

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
ወልቂጤ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
የኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ እጣ ፋንታ!!!
የጨዋታ ዘገባ | ፋሲል ከነማ በበዛብህ መላዮ ብቸኛ ግብ በግዜያውነት የሊጉ አናት ላይ ተቀምጧል
ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ የአሰልጣኝ ቅጥር አውጥቷል !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?