By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የቅዱስ ጊዮርጊስ ምክትል አሰልጣኝ አዲስ ወርቁ ሀላፊነቱን መልቀቁን አሳዉቋል።
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….
ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
“ሁለቱ ጨዋታዎች በሜዳችን ቢሆኑ ኖሮ በትንሹ አራት ነጥብ ማግኘት የምንችልበት ነበር ።” “በግል በተፈጠረ ስህተት እንጂ እንደ ቡድን ተበልጠን አይደለን የተሸነፍነው ።” “ወጣት ተጫዋቾችን መልምለን “ሻዶው” ቡድን የመስራት ዕቅድ አለኝ ።” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ
ዋልያዎቹ ዜናዎች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የቅዱስ ጊዮርጊስ ምክትል አሰልጣኝ አዲስ ወርቁ ሀላፊነቱን መልቀቁን አሳዉቋል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 months ago
Share
SHARE

ላለፉት ስድስት አመታት በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት በጨዋታ ተንታኝነት ፣ በአስተርጓሚነት እና በምክትል አሰልጣኝነት ያገለገለዉ አዲስ ወርቁ ወደ ሌላ ሀላፊነት ለማምራት በመወሰኑ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ያለዉን ሀላፊነት መልቀቁን በዛሬው እለት አስታዉቋል።

አዲስ ወርቁ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ያለዉን ሀላፊነት ከለቀቀ በኋላ የሚከተለዉን መልዕክት አስተላልፏል

“ባለፉት ሁለት ዓመታት በርካታ የውጪ ሀገር የስራ እድሎችን ማግኘት ብችልም የግል እድገቴን እና ጥቅሜን ወደ ጎን በመተው ቅድሚያውን ለክለቤ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰጥቻለሁ። ክለቡ በእጅጉ ሲፈልገኝ የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ስራዬን በመሀል አቋርጫለሁ። ከዚህም ውጪ ከተለያዩ ሀገራት የሥራ ውል ቢቀርብልኝም ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆንኩም። ለዚህም ምክንያቴ አንድ እና አንድ ብቻ ነበር። በቅዱስ ጊዮርጊስ መጨረስ የነበረብኝ ሥራ ነበር። የእኔን ሙያዊ እገዛ የሚፈልግ ኃላፊነት ነበረብኝ።

- ማሰታውቂያ -

በአሁን ሰአት ግን የተግባር እውቀቴን ይበልጥ ማሳደግ የሚገባኝ ወቅት ላይ ተገኝቼያለሁ። ራሴን ለአዲስ ፈተና እና ለአዲስ የስራ ልምድ ማዘጋጀት ተገቢ ነው ብዬም አምኜያለሁ። ከእነዚህ መነሻነት ከኢትዮጵያ ውጪ ለመስራት ወስኛለሁ። ከቀረቡልኝ የሥራ ውሎች ውስጥ አንደኛውን ተቀብያለሁ።”

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ

ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….

“ሁለቱ ጨዋታዎች በሜዳችን ቢሆኑ ኖሮ በትንሹ አራት ነጥብ ማግኘት የምንችልበት ነበር ።” “በግል በተፈጠረ ስህተት እንጂ እንደ ቡድን ተበልጠን አይደለን የተሸነፍነው ።” “ወጣት ተጫዋቾችን መልምለን “ሻዶው” ቡድን የመስራት ዕቅድ አለኝ ።” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አቶ አበባው ሰለሞን የወልቂጤ ፕሬዝዳንታዊ ሃላፊነታቸውን አስረከቡ
Next Article አርባምንጭ ከተማ የሶስት ተጫዋቾችን ዉል አድሷል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ

አርባምንጭ ከተማ አሰልጣኝ እዮብ ማለን(አሞካቺ) በሀላፊነት ሾመ።

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 6 years ago
በሀዋሳ ከተማ ውስጥ የሚገኙ አሰልጣኞች ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚውል ድጋፍ አደረጉ።
ትግራይ ክልል የአቶ ተኽለወይኒን ውክልናን በማንሳት የብዙዎችን ቁጭት ያበሰ ውሳኔ አስተላለፈ
የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ተሳታፊ ክለቦች ይፋ ተደርገዋል
የአፍሪካ እግር ኳስ እና ወቅታዊው ኮሮና ቫይረስ !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?