የቀድሞዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ፋሲል ከነማ ፣ መከላከያ ፣ አዲስ አበባ ከተማ ፣ የየመኖቹ አል-ቲሂላል እና አል ሳካር አሰልጣኝ የነበረዉ ስዩም ከበደ የሲዳማ ቡና ዋና አሰልጣኝ ተደርጎ ተሹሟል።
ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ ጋር የሊጉን ዋንጫ ከፍ ማድረግ የቻለዉ አሰልጣኝ ቀጣዮቹን ሁለት አመታት ሲዳማ ቡና ለማሰልጠን ፊርማውን ማኖሩ ተረጋግጧል።
የቀድሞዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ፋሲል ከነማ ፣ መከላከያ ፣ አዲስ አበባ ከተማ ፣ የየመኖቹ አል-ቲሂላል እና አል ሳካር አሰልጣኝ የነበረዉ ስዩም ከበደ የሲዳማ ቡና ዋና አሰልጣኝ ተደርጎ ተሹሟል።
ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ ጋር የሊጉን ዋንጫ ከፍ ማድረግ የቻለዉ አሰልጣኝ ቀጣዮቹን ሁለት አመታት ሲዳማ ቡና ለማሰልጠን ፊርማውን ማኖሩ ተረጋግጧል።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account