By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቡናማዎቹ ከተከታታይ ሶስት ጨዋታ በኋላ አቻ ሲወጡ ፤ ኢትዮጵያ መድን አሁንም ባለማሸነፍ ጉዞዉ ቀጥሏል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችአዳማ ከተማሀምበሪቾ ድራሜኢትዮጵያ መድህን

ቡናማዎቹ ከተከታታይ ሶስት ጨዋታ በኋላ አቻ ሲወጡ ፤ ኢትዮጵያ መድን አሁንም ባለማሸነፍ ጉዞዉ ቀጥሏል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

በ15ተኛዉ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐግብር የመጀመሪያ ዕለት ጨዋታ ቀን ዘጠኝ ሰዓት ላይ ባለ ሜዳዉ ክለብ አዳማ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን መርሐግብራቸዉን አድርገዉ ሁለት አቻ በሆነ ዉጤት አገባደዋል ።

በአዳማ ከተማዎች የበላይነት በጀመረዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ የመጀመሪያ ደቂቃ ላይ ገና በመባቻዉ በአምስተኛዉ ደቂቃ አዳማ ከተማዎች ግብ ማስቆጠር ችለዋል ፤ በዚህም መነሻዋን ከማዕዘን ምት ያደረገችዉን ኳስ ዮሴፍ ታረቀኝ በቀጥታ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ሲሆን ኳሱ ሲመልስም ሌላኛዉ የፊት መስመር ተጫዋች ቢኒያም አይተን ኳሷን ወደ ግብነት ቀይሮ አዳማዎች መሪ መሆን ችለዋል ።

ተደጋጋሚ ሙከራዎች ሲጋፈጡ የቆዩት መድኖች ከመጨዋታዉ አጋማሽ በፊት የፊት መስመር ተጫዋቹ ወገኔ ገዛኸኝ ድንቅ ሙከራ ማድረግ ችሎ የነበረ ቢሆንም በግብ ጠባቂዉ ሰይድ ሀብታሙ ድንቅ ብቃት ከሽፍበታል።

- ማሰታውቂያ -

ከዕረፍት መልስ የማጥቃት ሃይላቸውን አጠናክረዉ የቀጠሉት እና ድንቅ ድንቅ የሚባሉ የግብ ሙከራዎችን ማድረግ የቀጠሉት አዳማዎች ዉጥናቸዉ ሰምሮ በ68ተኛዉ ደቂቃ ላይ ተጨማሪ ግብ አክለዋል ። በዚህም ከኋላ መስመር የተጣለውን ኳስ የኢትዮጵያ መድኑ ተከላካይ ያሬድ ካሳ በሚገባ ማፅዳት ባለመቻሉ ምክንያት የተገኘዉን ኳስ አጠገቡ የነበረዉ ቢኒያም አይተን ለራሱ እንዲሁም ለቡድኑ ሁለተኛ ጎሉን ከመረብ አሳርፏል።

ሁለተኛዉን ግብ ካስተናገዱ በኋላ ምላሽ ለመስጠት በተደጋጋሚ ጫና ፈጥረዉ መጫወት የጀመሩት መድኖች ዉጥናቸዉ ሰምሮ በ70ኛዉ ደቂቃ ግብ አስቆጥረዋል ፤ በዚህም ንጋቱ ከርቅት በቀጥታ ወደ ግብ የላከዉን ኳስ የግብ ዘቡ ሰይድ ሲመልሰዉ ጥሩ አቋቋም ላይ ይገኝ ነበረዉ ብሩክ ወደ ግብነት መቀየር ችሏል። ከዚች ግብ መቆጠር ከ12 ደቂቃዎች በኋላም ወገኔ ገዛኸኝ ከመስመር በኩል ያሻገራትን ኳስ ያሬድ ዳርዛ ወደ ግብነት ቀይሮ ተጠባቂዉ መርሐግብር ሁለት አቻ በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

በሌላኛዉ የዕለቱ ተጠባቂ ጨዋታ ቡናማዎቹ ከተከታታይ ሶስት ጨዋታዎች በኋላ አቻ ተለያይተዋል !!

አመሻሽ 12 ሲል በተጀመረዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ቡናማዎቹ ከራሳቸዉ የግብ ክልል ጀምረዉ በቅብብል በመዉጣት ወደ ተቃራኒ የሜዳ ክፍል ለመድረስ ሲጥሩ ፤ በተቃራኒው ሀምበሪቾዎች አብዝሀኛዉን ጊዜ ወደ ራሳቸዉ የግብ ክልል አፈግፍገዉ በመጫወት አልፎ አልፎ በሚገኙ አጋጣሚዎች አደጋ ለመፍጠር ሲጥሩ የተስተዋለ ቢሆንም በሁለቱም ክለቦች በኩል ይህ ነዉ የሚባል ተጠቃሽ ኢላማዉን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ሳይችሉ ለዕረፍት ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል።

ደካማ የሚባል እና ሙከራ አልባ የነበረ የመጀመሪያ አጋማሽ ያሳለፉት ሁለቱ ክለቦች በሁለተኛዉ አጋማሽ በተሻለ መነቃቃት ሙከራዎችን ሲያደርጉ ተስተዉሏል ፤ በዚህም ከነበሩት ሙከራዎች መካከል በ51ኛዉ ደቂቃ ላይ ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ አማካኝነት ሙከራ ማድረግ ችለዉ የነበረ ቢሆንም ኳሱ ወደ ዉጭ ወጥቷል ። ከተጠበቀዉ በተቃራኒው በሙከራ እረገድ የተቀዛቀዘ በነበረዉ ሁለተኛዉ አጋማሽ ቡናማዎቹ ይበልጥኑ ወደ ፊት ተጠግተዉ ዕድሎችን ለመፍጠር ያደርጉት የነበረዉ ጥረት ሳይሳካ በአንፃሩ በራሳቸዉ የግብ ክልል ጥቅጥቅ ብለዉ ይከላከሉ የነበሩት ሀበሪቾዎች ግን ዉጥናቸዉ ሰምሮ ግብ ሳይቆጠርባቸዉ ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ዉጤት ተገባዷል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ዙር የት ይካሄዳል..? ድሬዳዋ ወይስ ሀዋሳ…?
Next Article ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሪነቱን ሲረከብ ፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች

ቅድመ ዳሰሳ | አዳማ ከተማ ከሀዋሳ ከተማ

Seble Berhanu By Seble Berhanu 6 years ago
ጋቶች ፖኖም የሳውዲውን ክለብ ተቀላቀለ
ድሬዳዋ ከተማ የአራት ተጫዋቾችን ውል አራዘመ !
ሪፖርት | አርባምንጭ ከተማ በአለልኝ አዘነ ብቸኛ ግብ ድሬዳዋ ከተማን 1-0 በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው የወጣበትን ድል አስመዝግቧል፡፡
የሊጉ መሪ ነጥብ ሲጥል የዓምናው ሻምፒዮን ወደ ድል ተመልሷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?