By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢንተ.አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴን ተቀላቀለች….
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ

ኢንተ.አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴን ተቀላቀለች….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

ለበርካታ አመታት በኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ታሪክ ሀገር በመወከል ስኬታማ ጊዜ ያሳለፈችው ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ የብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴን በይፋ ተቀላቅላለች።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ከፊፋ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የኤሊት የጨዋታ አመራሮች ኤም. ኤ ኮርስ ዛሬ ሲጠናቀቅ ይፋ እንደተደረገው ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ በኮሚሽነር ሸረፋ ደሌቾ በሚመራው የዳኞች ኮሚቴ ብቸኛዋ ሴት የኮሚቴ አባል መሆኗ ይፋ ተደርጓል።

ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ አባል ሆና በተቀላቀለችው ኮሚቴ ውስጥ ከኮሚሽነር ሸረፋ ደሌቾ ውጪ ኮሚሽነር ልዑልሰገድ በጋሻው ፣ኮሚሽነር ሰላሙ በቀለ ፣ ኮሚሽነር በላቸው ይታየውና ኮሚሽነር አዲሱ ነጋሽ እንዳሉበት ታውቋል።

- ማሰታውቂያ -

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከጥቅምት 21 – 25/2016 ለኢንተርናሽናልና ኤሊት የጨዋታ አመራሮች እንዲሁም ለስምንት ሲኒየርና ጀማሪ ኢትዮጵያዊያን ኢንስትራክተሮች የተሰጠውን ስልጠና ያሳተፈው ስልጠና ሞሪሺየሳዊው ቴክኒካል ኢንስትራክተር ሊም ቾንግና ጂቡቲያዊው የአካል ብቃት ኢንስትራክተር መሐመድ ሁሴን መስጠታቸው ታውቋል።

ዛሬ በተጠናቀቀውና በጁፒተር ሆቴል በተካሄደው የስልጠናው መዝጊያ ላይ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ባህሩ ጥላሁን እንዲሁም የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ሰብሳቢ ኮሚሽነር ሸረፋ ድሌቾ መገኘታቸው ታውቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ሀዋሳ ከተማ ቅጣት ተላለፈበት
Next Article ” አምናና ካቻምና ገጥሞን እንደነበረው የፋይናንስ ክፍተት ዘንድሮ ግን አንቸገርም” አቶ ዳዊት ውብሸት / የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር የቦርድ አባል/

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የጨዋታ ዘገባዜናዎችኢትዮ-ኤሌክትሪክወልቂጤ ከተማ

የጨዋታ ዘገባ |የዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ በወልቂጤ ከተማ የ3ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል።

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 5 years ago
Central Paris Rents Fall 15% While Rural Areas Rise
የአ/አ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር ከ6 አመት በኋላ ዳግም ሊመሰረት ነው
ሀዲያ ሆሳዕና ከ ድሬዳዋ ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሀትሪክ ስፖርት ነገ ማክሰኞ የመጀመሪያዋ ባለቀለሟ እና ተወዳጇ ሀትሪክ ስፖርት ሳምንታዊ ጋዜጣ እንደተለመደው የተለያዪ አዳዲስና ትኩስ ዘገባዎችን አካታ ነገ ማክሰኞ ከእጅዎ ትገባለች። ይጠብቋት ። ሀትሪክ ምን ምንን ጉዳዬችን ይዛ ወጥታ ይሆን? በሀገር ውስጥ THE BIG iNTERVIEW በሚለው አምድ በአሁን ሰዓት ለሰበታ ከተማ እየተጫወተ የሚገኘው አመለሸጋው ተጨዋች መስዑድ መሀመድ የተለያዩ ጥያቄዎች ከጋዜጣው ቀርቦለት ምላሽ ሰጥቷል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?