By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ወደ ከፍተኛ ሊግ መወረዱን ያረጋገጠዉ ለገጣፎ ለገዳዲ አዳማ ከተማን አሸንፏል !!
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ለገጣፎ ለገዳዲቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግአዳማ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | ወደ ከፍተኛ ሊግ መወረዱን ያረጋገጠዉ ለገጣፎ ለገዳዲ አዳማ ከተማን አሸንፏል !!

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 6 months ago
Share
SHARE

ቀሪ የሊጉ ጨዋታዎች እያሉት አስቀድሞ ወደ ታችኛዉ ሊግ መዉረዱን ያረጋገጠዉ ለገጣፎ ለገዳዲ በአማኑኤል አረቦ ብቸኛ ጎል አዳማ ከተማን 1-0 በሆነ ዉጤት አሸንፏል።

የ26ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሳምንቱ የመጀመሪያ ጨዋታ የሆነዉ ዛሬ ረፋድ በለገጣፎ ለገዳዲ እና በአዳማ ከተማ መሀከል ተካሂዷል።

ጨዋታዉ ከወትሮ በተለየ መልኩ በተቀዛቀዘ መልኩ የተጀመረ ሲሆን ለተመልካቹም ሳቢ የነበረ አይደለም። የመጀመሪያ አጋማሽ የመጀመሪያ አከባቢ በአዳማ ከተማ ለጎል የሚሆኖ ከተሞከረዉ ኳስ ዉጪ የጨዋታዉ ክፍለ ግዜ አሰልቺ የሚባል አይነት ነበር።

- ማሰታውቂያ -

የመጀመሪያዉ አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ግዜን አዳማ ከተማዎች ከሜዳቸዉ በመነሳት ወደፊት እየተጫወቱ የለገጣፎ ሜዳ ላይ የበላይነት ለመቆጣጠር ሲጫወቱ የነበረ ሲሆን እንዲሁም ለገጣፎ ለገዳዲዎች በበኩላቸዉ የፍለፊት መስመር አጥቂዎቻቸዉን ያማከለ አጨዋወት ለመጫወት ሙከራ እያደረጉ የመጀመሪያዉ አጋማሽ ያለ ጎል 0-0 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

ሁለተኛዉ አጋማሽ ላይም ከመጀመሪያዉ አጋማሽ የተሻለ ነገር በሜዳ ሲስተዋል ያልነበረ ሲሆን በአመዛኙ ለጎል የሆነ ኳስ በመሞኮረ ረገድ ለገጣፎ ለገዳዲ የተሻለ ነበር።

በ72ኛ ደቂቃ አዳማ ከተማዎች ቦና እና ቢኒያምን አስወጥተዉ ዮሴፍ እና አሜንን ወደ ሜዳ ያስገቡ ሲሆን ከመጀመሪያዉ በአመዛኙ የተሻለ አጨዋወት ማድረግ የቻሉ ሲሆን ለጎል የሚሆን ኳስ ተቀይሮ የገባዉ ዮሴፍ በለገጣፎ ለገዳዲዎች ላይ ሞክሩ በግብ ጠባቂዉ የከሸፈበት ለአዳማዎች የሚያስቆጭ አጋጣሚ ነበር።

መደበኛዉ የጨዋታ ክፍለ ግዜ 0-0 በሆነ ዉጤት ይጠናቃል ተብሎ ሲጠበቅ በተሰጠዉ ተጨማሪ ደቂቃ ላይ በቀሩት ሽርፍራፊ ሰከንዶች ዉስጥ አማኑኤል አረቦ ለለገጣፎ ለገዳዲዎች ጎል አስቆጥሮ ጨዋታዉ በለገጣፎ ለገዳዲ 1-0 ዉጤት አሸናፊነት ተጠናቋል።

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ወሳኙን የፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ሽርፍራፊ ሰከንዶች በተቆጠረበት ጎል ከመቻል ጋር በአቻ ዉጤት ጨዋታዉን አጠናቋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ አበይት ጉዳዮችዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሀትሪክ 12ኛ ሳምንት የክለቦች ውጤት ትንታኔ

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 4 years ago
የጨዋታ ዘገባ |ፈረሰኞቹ እና ክትፎዎቹ ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !!
ሲዳማ ቡና ናይጄሪያዊውን አጥቂ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል !
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ጸሃፊ ዶ/ር ኢያሱ መርሃ ጽድቅ ከቦታቸው እንዲነሱ ተወሰነ
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ባህር ዳር ከነማ ከ አዳማ ከተማ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?