By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ወደ ከፍተኛ ሊግ መወረዱን ያረጋገጠዉ ለገጣፎ ለገዳዲ አዳማ ከተማን አሸንፏል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአዳማ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግለገጣፎ ለገዳዲ

የጨዋታ ዘገባ | ወደ ከፍተኛ ሊግ መወረዱን ያረጋገጠዉ ለገጣፎ ለገዳዲ አዳማ ከተማን አሸንፏል !!

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

ቀሪ የሊጉ ጨዋታዎች እያሉት አስቀድሞ ወደ ታችኛዉ ሊግ መዉረዱን ያረጋገጠዉ ለገጣፎ ለገዳዲ በአማኑኤል አረቦ ብቸኛ ጎል አዳማ ከተማን 1-0 በሆነ ዉጤት አሸንፏል።

የ26ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሳምንቱ የመጀመሪያ ጨዋታ የሆነዉ ዛሬ ረፋድ በለገጣፎ ለገዳዲ እና በአዳማ ከተማ መሀከል ተካሂዷል።

ጨዋታዉ ከወትሮ በተለየ መልኩ በተቀዛቀዘ መልኩ የተጀመረ ሲሆን ለተመልካቹም ሳቢ የነበረ አይደለም። የመጀመሪያ አጋማሽ የመጀመሪያ አከባቢ በአዳማ ከተማ ለጎል የሚሆኖ ከተሞከረዉ ኳስ ዉጪ የጨዋታዉ ክፍለ ግዜ አሰልቺ የሚባል አይነት ነበር።

- ማሰታውቂያ -

የመጀመሪያዉ አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ግዜን አዳማ ከተማዎች ከሜዳቸዉ በመነሳት ወደፊት እየተጫወቱ የለገጣፎ ሜዳ ላይ የበላይነት ለመቆጣጠር ሲጫወቱ የነበረ ሲሆን እንዲሁም ለገጣፎ ለገዳዲዎች በበኩላቸዉ የፍለፊት መስመር አጥቂዎቻቸዉን ያማከለ አጨዋወት ለመጫወት ሙከራ እያደረጉ የመጀመሪያዉ አጋማሽ ያለ ጎል 0-0 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

ሁለተኛዉ አጋማሽ ላይም ከመጀመሪያዉ አጋማሽ የተሻለ ነገር በሜዳ ሲስተዋል ያልነበረ ሲሆን በአመዛኙ ለጎል የሆነ ኳስ በመሞኮረ ረገድ ለገጣፎ ለገዳዲ የተሻለ ነበር።

በ72ኛ ደቂቃ አዳማ ከተማዎች ቦና እና ቢኒያምን አስወጥተዉ ዮሴፍ እና አሜንን ወደ ሜዳ ያስገቡ ሲሆን ከመጀመሪያዉ በአመዛኙ የተሻለ አጨዋወት ማድረግ የቻሉ ሲሆን ለጎል የሚሆን ኳስ ተቀይሮ የገባዉ ዮሴፍ በለገጣፎ ለገዳዲዎች ላይ ሞክሩ በግብ ጠባቂዉ የከሸፈበት ለአዳማዎች የሚያስቆጭ አጋጣሚ ነበር።

መደበኛዉ የጨዋታ ክፍለ ግዜ 0-0 በሆነ ዉጤት ይጠናቃል ተብሎ ሲጠበቅ በተሰጠዉ ተጨማሪ ደቂቃ ላይ በቀሩት ሽርፍራፊ ሰከንዶች ዉስጥ አማኑኤል አረቦ ለለገጣፎ ለገዳዲዎች ጎል አስቆጥሮ ጨዋታዉ በለገጣፎ ለገዳዲ 1-0 ዉጤት አሸናፊነት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ወሳኙን የፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ሽርፍራፊ ሰከንዶች በተቆጠረበት ጎል ከመቻል ጋር በአቻ ዉጤት ጨዋታዉን አጠናቋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችኢትዮጵያን በውጪ

ቢኒያም በላይ የሚገኝበት የሲውድኑ ክለብ 11 ተጨዋቾች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

Goitom Haile By Goitom Haile 5 years ago
“ለኢትዮጵያ ቡና በቋሚነት ተሰልፌም ተቀይሬም በተጫወትኩባቸው ግጥሚያዎች ክለቡን በአንዴ ተላምጃለሁ” ሀብታሙ ታደሰ /ኢትዮጵያ ቡና/
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል
የአዳማ ከተማ የመጀመሪያው ዙር ጉዞ ሲዳሰስ
የአሰልጣኞችአስተያየት | አዳማ ከተማከ ጅማ አባጅፋር (0-0)
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?