By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የክብር ዶክትሬት ተበረከተለት!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የክብር ዶክትሬት ተበረከተለት!

Natnael Fantahun
Natnael Fantahun 3 years ago
Share
SHARE

 

በአትሌቲክሱ ዘርፍ ኢትዮጵያን ካስጠሩ አትሌቶች መካከል ግምባር ቀደሙ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በአርሲ ዩኒቨርስቲ አማካኝነት ለሰራቸዉ ስራዎች እና ሀገሩን በአለም መድረክ በማስጠራቱ የክብር ዶክትሬት ተበርክቶለታል።

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ለሀገሩ ኢትዮጵያ በኦሎምፒክ ሶስት ወርቆችን ያስገኘ ሲሆን በአገር አቋራጭ ዉድድርም አምስት ጊዜ ወርቅ በማምጣት የሀገሩን ስም አስጠርቷል እንዲሁም በግል ዉድድሮች በ 10,000 ሜትር፣ በ 5000 ሜትር እንዲሁም በማራቶን ዉድድሮች በርካታ ክብሮችን ማግኘት የቻለ አትሌት ነዉ።

ከሩጫዉ በተጨማሪ በሆቴል ኢንቨስትመንት በተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች የተሰማራ ሲሆን ለሀገሩ ባበረከተዉ አስተዋፆ ከአርሲ ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት ተሰጦታል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Natnael Fantahun
Follow:
Writer at Hatricksport Website
Previous Article ሲዳማ ቡና የግራ መስመር ተከላካይ አስፈርሟል።
Next Article ፋሲል ከነማ በይፋ አሰልጣኝ ሾሟል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችደደቢትሀዋሳ ከተማ

​ዝውውር|ዳዊት ፍቃዱ ለሀዋሳ ከተማ ፈረመ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ይቅርታ ጠየቀ…..
ጉዳፍ ፀጋይ የ1500 ሜትር የአለም ክብረወሰንን ስታሻሽል ሌሎች አትሌቶችም ድል ቀንቷቸዋል
ሲዳማ ቡና ወርቃማ ሦስት ነጥብ አግኝቷል
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ድሬዳዋ ከተማ ከ መቐለ 70 እንደርታ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?