By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሽልማትና ዕውቅና መርሐግብር ተካሄደ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሽልማትና ዕውቅና መርሐግብር ተካሄደ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 2 years ago
Share
SHARE

የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ከሁለት ቀናት በፊት በተደረጉ የማጠቃለያ ጨዋታዎች መጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ የኮከቦች የሽልማት እና የዕውቅና መርሐግብር በጁፒተር ሆቴል ተካሂዷል።

በመርሐግብሩም በተለያዩ ዘርፎች ኮከቦችን ይፋ የማድረግ እና ሽልማት የማበርከት መርሐግብር ተካሂዷል።

ኮከብ ተጫዋች – እንዳልካቸው መስፍን(አርባምንጭ ከተማ)
ኮከብ ግብ ጠባቂ – አሸብር ተስፋዬ(አርሲ ነገሌ)
ኮከብ አሰልጣኝ – ደስታ ደሙ (አርባምንጭ ከተማ)
ኮከብ ግብ አስቆጣሪ – አህመድ ሁሴን(አርባምንጭ ከተማ) እና ዳንኤል ዳርጌ(አርሲ ነገሌ)
ምስጉን ዋና ዳኛ – በሀይሉ ጌታቸው
ምስጉን ረዳት ዳኛ – ስንታየሁ ቶሎሳ

 

- ማሰታውቂያ -

በተጨማሪም የዓመቱ ምርጥ 11 ተጫዋቾች በ1-4-4-2 አሰላለፍ ይፋ ተደርገዋል።

ግብ ጠባቂ
አሸብር ተስፋዬ(አርሲ ነገሌ)

ተከላካዮች
ሳሙኤል አስፈሪ(አርባምንጭ ከተማ)
ነፃነት ገብረመድህን(ኢትዮ ኤሌክትሪክ)
አበበ ጥላሁን(አርባምንጭ ከተማ)
ያሬድ የማነ(ኢትዮ ኤሌክትሪክ)

አማካዮች
ኦካይ ጁል(ሀላባ ከተማ)
እንዳልካቸው መስፍን(አርባምንጭ ከተማ)
ሰለሞን ገመቹ(አርሲ ነገሌ)
ሰለሞን ጌታቸው(ነቀምቴ ከተማ)

አጥቂዎች
አህመድ ሁሴን(አርባምንጭ ከተማ)
ዳንኤል ዳርጌ(ኦሮሚያ ፖሊስ)

በመርሐግብሩ በኮከብነት የተሸለሙት ተጫዋቾች እያንዳንዳቸው የ40 ሺህ ብር ተሸላሚ እንደሚሆኑም ተገልጿል።

በተጨማሪም በዕለቱ አዲሱ የከፍተኛ ሊጉ ሎጎ ይፋ ተደርጓል። ተያይዞም ከክለብ ላይሰንሲንግ ጋር በተያያዘ የተሻሉ ስራዎችን በመስራት ለሌሎች ክለቦች አርአያ ናቸው የተባሉት ደብረብርሃን ከተማ እና ቤንች ማጂ ቡና ሰርተፊኬት ተበርክቶላቸዋል።

በተያያዘም በቀጣይም የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ፣ የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ፣ የወንዶች አንደኛ ሊግ እና ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ተመሳሳይ የሽልማት እና የእውቅና መርሐግብር እንደሚካሄድ ተግልጿል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አቶ አብነት ገ/መስቀል ከእስር ተለቀቁ
Next Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ስድስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንቻን

​ቻን | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሜዳው ሽንፈትን አሰተናገደ።

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
ሀትሪክ ስፖርት፣ ሀትሪክ ስፖርት፣ ሀትሪክ ስፖርት በነገው እትሟ ባለቀለሟ፣ ሳምንታዊዋ እና ተወዳጇ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገም የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ መረጃዎችን ይዛ በመውጣት እናንተን ውድ አንባቢዎቿን ታገኛለች፡፡
መቻል ከሻሸመኔ ከተማ እንዲሁም ባህርዳር ከተማ ከወላይታ ዲቻ ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት ደምድመዋል !!
ሰበታ ከተማዎች በተጨዋቾቻቸው ተወጥረዋል
ባህርዳር ከተማ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?