By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስና  ዊነር ቤቲንግ  በከፍተኛ የስፖንሰርሺፕ በታጀበ ክፍያ ተጣመሩ…
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስና  ዊነር ቤቲንግ  በከፍተኛ የስፖንሰርሺፕ በታጀበ ክፍያ ተጣመሩ…

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

“በደንብና በመመሪያ ስለሚሰራ የጥቅም ግጭት ይከሰታል ብዬ አልሰጋም”
አቶ ዳዊት ውብሸት
/የቅ/ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር  የቦርድ አባል/

” እኛ በር ሆነን ሌሎች ቤቲንግ ላይ የሚሰሩ ተቋማት  እንዲመጡ  ማገዝ አለብን””
ወ/ሮ  ንጋት ሙሉጌታ
የዊነር  ኢቲ ቤቲንግ  ዋና ስራ አስኪያጅ

ባለፉት ሁለት አመታት የፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነው ቅዱስ ጊዮርጊስና   ዊነር  ኢቲ. ስፖርት ቤቲንግ ለሶስት አመት የሚዘልቅ የስፖንሰርሺፕ ስምምነት ተፈራረሙ ።

- ማሰታውቂያ -

ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደው  ስምምነት መሠረት ለቀጣዮቹ  የላቀ የስትራቴጂ የአጋርነት ውል በመጀመሪያ አመት  25 ሚሊዮን ብር የሚከፈል ሲሆን ቀጣዮቹ ሁለት አመታት ላይ የዊነርን ስራ፣ የክለቡን ውጤትና የዋጋ ግሽበቱን ከግምት በማስገባት በሁለቱ ወገኖች የጋራ ስምምነት መሠረት  የሚከፈል መሆኑ ታውቋል።

በዊነር ኢቲ ቤቲንግ በኩል ስምምነቱን የፈረሙት የተቋሙ ዋና ስራ አስኪያጅ  ወ/ሮ  ንጋቷ ሙሉጌታ  ” ዊነር አሸናፊነት ነው  ቅዱስ ጊዮርጊስም የአሸናፊዎች  ክለብ  ነው  ሁለቱም አሸናፊነትን ከፊት አስቀድመው የሚያደርጉት የሶስት አመት የጥምረት ጉዞለሁለቱም ወገኖች የላቀ ስኬትን የሚያጎናጽፍ እንደሚሆን እተማመናለሁ ስምምነቱም  የአሸናፊዎች  በመሆኑ  ደስተኞች ነን
በ88 አመት የቅ/ጊዮርጊስ ታሪክ ውስጥ አሸናፊ ጉዞ ካደረገ በአጠቃላይ ለኢትዮጵያ  እግርኳስ ባለውለታ ከሆነ ቡድን ጋር አብረን ለመስራት በመስማማታችን ተደስተናል” ሲሉ ተናግረዋል።

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ  አቶ ሰለሞን  በቀለ በበኩላቸው ” የሁለቱ ወገኖች ስምምነት  የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ነው ማለት ይቻላል… የተቋሙ 25 ሚሊየን ብር መክፈል በጋራ ተጠቃሚነት  ላይ ያንጸባረቀ ውል መሆኑን ያሳያል ይህም ስምምነቱንም ትልቅ ያደርገዋል  በ88  አመት ታሪኩ የገጠመውን ችግር በሰከነ አመራር በትዕግስት የተወጣው ቅዱስ ጊዮርጊስ ለዚህ ነው  የኢትዮጵያ ኩራት የኢትዮጵያ  አርማ የተሰኘው”  ሲሉ አስረድተዋል።

በስምምነቱም መሠረት ዊነር ከገንዘቡ ውጪ የክለቡን ሙሉ ትጥቅ ወጪ የሚሸፍን ሲሆን  በቅዱስ ጊዮርጊስም  በኩል  በዋና ቡድኑ ማሊያ ላይ አርማውን ያደርጋል የክለቡ መለማመጃ ልብስ ላይ ያደርጋል  በጨዋታ ወቅት ማስታወቂያ ላይ  ክለቡ በሚያዘጋጃቸው ፕሮግራሞች፣ ልሳነ ጊዮርጊስ ጋዜጣ  የተለያዩ የክለቡ  ማህበራዊ ድረገጽ ላይ የዊነር  አርማ ይደረጋል ተብሏል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ  የቤቲንግ ተቋማት መብዛታቸው የጥቅም ግጭት ይፈጥራል የሚለውን ስጋት እንደማይቀበሉት ሁለቱ ተፈራራሚ ወገኖች ይፋ አድርገዋል።

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ዊነር፣  ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ቤቲካ እንዲሁም  ከፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ሁሉ ስፖርት  የተሰኙ የአቋማሪ ተቋማት የስፖንሰር  ሺፕ ስምምነት መፈጸማቸው  የጥቅም ግጭት  ሊፈጥር ይችላል ተብሎ ቢሰጋም አቶ ዳዊት ግን ስጋት ኤንደሌለባቸው አስረድተዋል። ” በደርቢው ጨዋታ ሶስት የአቋማሪ ተቋማት ቢኖሩም አወዳዳሪው አካል በሚያወጣው የውድድር  ደንብና መመሪያ የማንም ጥቅም ሳይነካ እንስተናገዳለን ብዬ አስባለሁ። እንግሊዝ ውስጥ በርካታ ክለቦች የቤቲንግ  አርማ አድርገው ነው የሚገቡት….
አፍሪካ ውስጥ ስንመጣ የታንዛኒያ ሊግ ተቀናቃኞች ሲምባና ያንግ አፍሪካ  በተመሳሳይ የሚገቡት በቤቲንግ ነው ያን ያህልም መጋነን የለበትም  በደንብና በመመሪያ ስለሚሰራ የጥቅም ግጭት ይከሰታል ብዬ አልሰጋም” ሲሉ  የዊነር ኢቲ ቤቲንግ ኩባንያ ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ንጋት ሙሉጌታ በበኩላቸው  “የቤቲንግ አቋማሪ ተቋማት  ወደ እግርኳሱ መሳባቸውና መብዛታቸው ሊበረታታ ይገባል እንደውም እኛ በር ሆነን ሌሎች ቤቲንግ ላይ የሚሰሩ ተቋማት  እንዲመጡ  ማገዝ አለብን የእኛ መብዛት  ውድድሩ ላይ የሚፈጥረው ምንም አይነት የጥቅም  ግጭት አይኖርም አወዳዳሪው አካል መላ እንደሚያበጅለት ተስፋ አደርጋለሁ” ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ” አምናና ካቻምና ገጥሞን እንደነበረው የፋይናንስ ክፍተት ዘንድሮ ግን አንቸገርም” አቶ ዳዊት ውብሸት / የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር የቦርድ አባል/
Next Article ሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ስዩም ከበደና ምክትላቸውን አገደ…

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አትዮጵያውያን በውጪዜናዎች

ፍሬው ኃይለገብርኤል የኡጋንዳ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 10 months ago
ሀትሪክ 12ኛ ሳምንት ዕይታ ( የተቆጠሩ ግቦች እና የተመዘገቡ ውጤቶች)
የጨዋታ ዘገባ | የሱራፌል ዳኛቸዉ ሁለት ጎሎች አፄዎቹን ባልድል አድርገዋል !!
ፌዴሬሽኑ የ2009 ዓ.ም ውድድሮችን በልዩ የሽልማት ስነስርዓት ለማከናወን እየሰራ መሆኑን ገለፀ ፤የዘንድሮ ሻምፒዮን ለሚሆነው ቡድን የሚሰጠው የገንዘብ መጠን ከፍ ለማድረግም ታቅዷል
በአሰልጣኝ ውበቱ ድል አሰልጣኝ አብርሃምም ይሞገስ ማለት ቼልሲ ባሳካው የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ከቶማስ ቱሂል ጋር ላምፓርድም ይሸለም እንደማለት እንዳይሆን እሰጋለሁ”አቶ ባህሩ ጥላሁን (የኢት.እግር ኳስ ፌዴ. ዋና ፀሐፊ)
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?