By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያ ቡና በጉዳት እና በዕረፍት ላይ የነበሩ ተጫዋቾቹ ወደ ልምምድ የሚመለሱበትን ቀን ይፋ አድርጓል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና በጉዳት እና በዕረፍት ላይ የነበሩ ተጫዋቾቹ ወደ ልምምድ የሚመለሱበትን ቀን ይፋ አድርጓል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 2 years ago
Share
SHARE

የ2016 ዓመተ ምህረት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባሳለፍነው እሁድ ሲጀመር በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና በኤርሚያስ ሹምበዛ ብቸኛ ግብ 1 – 0 ማሸነፉ ይታወሳል ።

በጨዋታው ጉዳት አስተናግዶ ተቀይሮ የወጣው ግብ ጠባቂው በረከት አማረ ጉዳተለ ከበድ ያለ ቢመሰልም በነገው ዕለት ወደ ልምምድ እንደሚመለስ ክለቡ ይፋ አድርጓል ።

በተመሳሳይም በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጉዳት አስተናግዶ የነበረው ተከላካዩ ራምኬል ጀምስ መጠነኛ ልምምድ ማድረግ ጀምሯል ። በተመሳሳይ በጉዳት ከቡድኑ ተለይቶ የነበረው ሬድዋን ናስር ቡድኑን ተቀላቅሎ መጠነኛ ልምምድ ማድረግ ጀምሯል።

- ማሰታውቂያ -

በተለያዩ ምክንያቶች ከቡድኑ ጋር ልምምድ ያላደረገው አማካኙ አማኑኤል ዮሐንስ መስከረም 29/2016 ዓ.ም ሙሉ የልምምድ ዝግጅቱን የሚያጠናቅቅ በመሆኑ ቡድኑን ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል ።

በተመሳሳይ መሐመድኑር ናስር ከሶስት ሳምንት በኋላ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም እንዲሁም አብዱልሐቪዝ ቶፊቅ መስከረም 27/2016 ዓ.ም በተመሳሳይ የተያዘላቸውን የልምምድ ጊዜ እንዳጠናቀቁ ለውድድሩ ብቁ ሆነው ቡድኑን እንሚቀላቀሉ ተገልጿል ።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ኢትዮጵያ ቡናና ሀበሻ ቢራ የፈጠሩትን ግንኙነት ዳግም አድሰዋል
Next Article ቅ/ጊዮርጊሶች አዲስ አበባ ገብተው ልምምዳቸውን ቀጥለዋል….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

የጨዋታ ዘገባ| ወላይታ ድቻ ድሬዳዋ ላይ በታሪኩ ለመጀመሪያ ግዜ ድልን ተቀዳጀ

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
ሀዋሳ ከተማ ወደ አሸናፊነት ሲመለስ ወልዋሎ አዲግራት ነጥቡን ከፍ ያደረገበትን ውጤት አስመዝግቧል
ደቡብ ፖሊስ ተመስገን ገ/ፃዲቃን ለማስፈረም ተስማምቷል
ጥሎ ማለፍ | ኢትዮጵያ ቡና ከ መከላከያ በቀጥታ /LIVESCORE/ ይከታተሉ
ፌዴሬሽኑ በፕርሚየር ሊጉ መላቀቅ ይሸተኛል በማለት ጨዋታዎችን አስተላለፈ ፤ቅ.ጊዮርጊስ ከፋሲል ከተማ የሚያደርገው ተስተካካይ ጨዋታ ግንቦት 20 እንዲካሄድ ተወሰነ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?