By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የቀድሞ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች በSuper sport የቀጥታ ስርጭት በተንታኝነት….. !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የቀድሞ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች በSuper sport የቀጥታ ስርጭት በተንታኝነት….. !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 3 years ago
Share
SHARE

በቀጣዩ አዲሱ የውድድር አመት በSuper sport የቀጥታ ስርጭት ላይ የቀድሞ እግርኳስ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች በጨዋታ ተንታኝነት እንደሚያገለግሉ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ግልፅ አድርጓል።

በዚህም ባለፉት ሶስት ያህል አመታት የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ባገኘዉ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ የተለያዩ የስፖርት ጋዜጠኞች በኮሜንታተርነት እና ተንታኝነት ሲሰሩ መቆየታቸዉ የሚታወስ ሲሆን ፤ አሁን ግን በተለይ ከቀጣይ አመት ጀምሮ የቀድሞ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች በተንታኝነት እንደሚሰሩ እና ከዚያ አስቀድሞም ለሚመረጡት ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ከሚዲያ ኢቲክስ ጋር ተያይዞ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አቅጣጫ ተቀምጧል።

ከሚወስዱት ስልጠና በመቀጠልም ከሚመለከተዉ አካል ጋር የኮንትራት ፊርማ እንደሚፈራረሙ እና ሊጉም ሙሉ ለሙሉ ማለት በሚቻል መልኩ በሚኖረዉ የጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ወቅት የተመረጡት የቀድሞዉ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች በተንታኝንት ተሳታፊ እንደሚሆኑ አክሲዮን ማህበሩ ያስታወቀ ሲሆን ፤ ይሄንን በተመለከተም ማህበሩ ለSuper sport ጉዳዩን በተመለከተ አቅጣጫ ማስቀመጡን አመራሮቹ አስታውቀዋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንስቶቹ ለዋንጫ አልፈዋል።
Next Article ወልቂጤ ከተማዎች የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየኢትዮጲያ ፕሮፌሽናል ተጨዋቾች ማሕበር

“ተጨዋቾች ደመወዝ አይከፈላቸው አላልኩም ” ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 6 years ago
በስፖርታዊ ጨዋነት ዙሪያ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ቡድን ደጋፊዎች ጋር ውይይት ተደረገ !!
ተወዳጇ እና ሳምንታዊዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ እንደተለመደው ሁሉ ምርጥ ምርጥ ዘገባዎችን ይዛ ከገበያ ላይ ለመዋል መሰናዶዋና አጠናቃለች፡፡
ድሬዳዋ ጤና ቢሮ ከ ሃሮማያ ዩኒቨርስቲ
​የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሀዋሳ ከተማና ኤትዮ ኤሌትሪክ መካከል ተፈጽሟል ስለተባለው የጨዋታ ውጤት ማስቀየር ሙከራ አጣሪ ኮሚቴው መግለጫ ሰጥቷል 
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?