By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባምንጭ ከተማ ላይ ቅጣት ተጥሎባቸዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባምንጭ ከተማ ላይ ቅጣት ተጥሎባቸዋል !!

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ እሁድ ሐምሌ 02 2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ ግጥሚያ(ዎችን) ጨምሮ ሌሎች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሪፖርቶች ከመረመረ በኋላ የሚከተለውን ውጤት በማፅደቅ የተለያዩ ውሳኔዎችን ሰጥቷል።

በዚህም ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠው አርባ ምንጭ ከተማ ከሀዋሳ ከተማ በነበረው የ30ኛ ሳምንት ጨዋታ የክለቡ ደጋፊዎች የጨዋታ አመራሮችን አፀያፊ ስድብ ስለመሳደባቸው ሪፖርት ቀርቦበታል ።

የክለቡ ደጋፊዎች በዕለቱ ለፈፀሙት ጥፋትና ከዚህ በፊት ደጋፊዎቹ ተመሳሳይ ጥፋት 2 ጊዜ አጥፍተው ከተቀጡት ቅጣት ሊታረሙ ባለመቻላቸው በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት አርባምንጭ ከተማ ብር 100,000/አንድ መቶ ሺህ/ እንዲከፍል ተወስኖበታል ።

በተጨማሪም ሻምፕየኑ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከድሬዳዋ ከተማ ከተማ ጋር ባደረገው የ30ኛ ሳምንት ጨዋታ ላይ የክለቡ ደጋፊዎች የተቀያሪ ተጫዋቾች መቀመጫ ጣሪያ ላይ ጉዳት ስለማድረሳቸው ሪፖርት የተደረገ በመሆኑ ክለቡ የተጎዳውን ንብረት እንዲያሰራ ወይም የዩኒቨርስቲው አሰተዳደር የሚያቀርበውን የማሰሪያ ዋጋ እንዲከፍል ውሳኔ ተላልፏል ፡፡

- ማሰታውቂያ -

በተጫዋችና ቡድን አመራሮች ደረጃ በተላለፉ ውሳኔዎችም አምስት ተጫዋቾችና አንድ የቡድን አመራር ላይ ላይ ቅጣት ተላልፏል።

በርናንድ ኦቼንጌ(አርባምንጭ ከተማ) እና ግሩም ሃጎስ(መቻል) በተለያዩ 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቀቂያ ካርድ በመመልከታቸው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍሉ ሲወሰን አህመድ ሁሴን (አርባምንጭ ከተማ) ክለቡ ከሀዋሳ ከተማ ጋር ባደረገው ጨዋታ ጨዋታው ከተጠናቀቀ በኃላ የራሱን ክለብ ደጋፊዎች በምልክት አፀያፊ ስድብ ስለመሳደቡ ሪፖርት የቀረበበት ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 3/ሶስት/ ጨዋታ እንዲታገድና 3000 ብር እንዲከፍል ውሳኔ ተላልፎበታል።

አደም አባስ(ባህር ዳር ከተማ) ክለቡ ባደረገው የ30ኛ ሳምንት ጨዋታ ሃይማኖታዊ መልእክት የሚያስተላልፍ ምስል በውስጥ ልብሱ ደርቦ ስለመልበሱ ሪፖርት የተደረገበት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ መሰረት ተጫዋቹ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺህ ብር/ እንዲሁም ክለቡ የገንዘብ ቅጣት ብር 10000 /አስር ሺህ ብር/ እንዲከፍሉ ፥ አቶ ጌታቸው ታዳሙ (የቡድን መሪ /ወልቂጤ ከተማ /) ክለቡ ባደረገው የ30ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ ወቅት አወዳዳሪ አካልን ስለመስደባቸውና ስለመዝለፋቸው ሪፖርት የተደረገባቸው በመሆኑ የቡድን መሪው ላጠፉት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት አራት/4/ ወር እንዲታገዱና የገንዘብ ቅጣት ብር 10, 000 /አስር ሺ/ እንዲከፍሉ ተወስኗል፡፡

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article Bureau of the FIFA Council lifts suspension of Zimbabwe Football Association and appoints normalisation committee
Next Article ለአሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ህክምና ወደ 3.8 ሚሊዮን ብር ገቢ ተደርጓል ተባለ…

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሲዳማ ቡናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ሲዳማ ቡና አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱ ተሰማ

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 5 years ago
የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ዓመቱን በድል ጀምረዋል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሞሮኮ 4-0 ተሸንፈ
ተመልካች አልባው ግን ትልቁ የሸገር ደርቢ
መከላከያ የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አራዝሟል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?