By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: በበጎ አድራጎቱ በማህበራዊ ትስስር ገፅ በርካታ ተከታይ ያገኘው ግብ ጠባቂ ስነጊዮርጊስ እሸቱ /ባህርዳር ከተማ/
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችባህርዳር ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

በበጎ አድራጎቱ በማህበራዊ ትስስር ገፅ በርካታ ተከታይ ያገኘው ግብ ጠባቂ ስነጊዮርጊስ እሸቱ /ባህርዳር ከተማ/

kidus Yoftahe
kidus Yoftahe 5 years ago
Share
SHARE

ከግማሽ ቢሊዮን በላይ ተከታዮችን በዓለም ላይ ማፍራት የቻለው ቲክ ቶክ የተሰኘው የቻይናው የማሕበራዊ ትስስር ገፅ በበርካታ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ተጠቃሚዎችን ማፍራት ችሏል ።

በዚህ ቲክቶክ በተሰኘው መተግበሪያ የበጎ አድራጎት ስራዎችን እየሰራ በሚሊዮኖች ዘንድ እይታን ያተረፈው የባህርዳሩ ግብ ጠባቂ ስነጊዮርጊስ እሸቱ የዛሬው የሀትሪክ ስፖርት እንግዳ ነው ተከታተሉን።

የባህርዳር ከተማው ግብ ጠባቂ ስነጊዮርጊስ እሸቱ ስለ ባህርዳር ቆይታው ፣ ስለ ሊጉ እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን ከሀትሪክ ስፖርቱ ድህረገጽ ፀሀፊ ቅዱስ ዮፍታሔ ጋር ቆይታን አድርጓል ተከታተሉት ።

በዘንድሮው የውድድር ዓመት ክለቦች ፊታቸውን ወደ ሀገር በቀል ግብ ጠባቂዎች ማዞር መጀመራቸው መልካም ጅምር ነው ። በአብዛኛው የሀገር ውስጥ በረኞች እድሎችን ሳናገኝ ብንቆይም አሁን ለእኔም ባይሆን ለጎደኞቼ ወይም የ ሙያ አጋሮቼ እድል በመሰጠቱ እራሳቸውን እያሳዩ ይገኛሉ ። በዚህም ደስተኛ ነኝ እኔም እድሉን ለማግኝት ያቅሜን ሁሉ እያደረኩ ነው።

- ማሰታውቂያ -

የጣና ሞገዶቹ ያለፉትን ጨዋታዎች በሀገር ውስጥ ግብ ጠባቂዎች መጫወታቸውን እና የጨዋታን ጊዜ በተመለከተ ስነጊዮርጊስ የሚከተለውን ሀሳብ አስፍሯል ።

” በእነዚህ ነገሮች ውሳኔ መስጠት የእኔ ሀላፊነት አይደለም ፣ በእርግጥ የአሰልጣኜንም ፋሲል ተካልኝ ውሳኔም አከብራለሁ ። እኔ እንደ አንድ ተጫዋች ልምምዶችንም ሆነ የግል ስራዎችን በርትቼ እየሰራሁ ነው ። አምላክ ሲፈቅድ እድሉ ይመጣል ብዬ አምናለው ፣ ያኔ እራሴን ለማሳየት እሞክራለሁ ።

የ ዲኤስቲቪ መምጣት እኔ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ነው እማየው የሀገራችንም ስፖርት ወደ አንድ ደረጃ ከፍ ያደርገዋል ብየ አስባለሁ ። ለእኛ ለተጫዋቾችም ስህተቶቻችንን እንድናርም እየረዳን ሲገኝ ለአሰልጣኞችም በተወሰነ መልኩ ያግዛቸዋል ብየ አስባለሁ ።

ምክንያቱም ከጨዋታ በኋላ የምናገኛቸው የጨዋታ ቪድዮዎች ስህተቶቻችንን እንድናስተካክል እድል እየሰጡን ይገኛሉ ። ከፍ ሲልም ለውጭው ገበያ እራስን ለማሳየት በር የከፈተ ነው ።

 

ስነጊዮርጊስ እሸቱ ከ እግር ኳሱ በዘለለ አሁን ላይ በማህበራዊ ትስስር ገፆች በሚሰራቸው የበጎ አድራጎት ስራዎቹ ሰለመታወቁ?

” እውነት ለመናገር እኛ ኢትዮጵያውያን መስጠት ባህላችን አድርገነዋል ፣ እኔ ዛሬ መጥቼ አስተምራለሁ ብዬ ሳይሆን አሁን የመጣብን ፖለቲካው ያመጣው ጣጣ እንዳንተሳሳብ አድርጎናል ።

ምን አልባት ማስታወስ ከቻልኩ ብዬ እንጂ በእርግጥ እግዚአብሔር ፈቅዶ ሰዎችም ጋር በደምብ እየደረሰ ነው ። አሁን በውጭውም የሚኖሩ ሀገር ውስም ያሉ እህት ወንድሞች ለወገኔ እያሉ እንዳደርስ ይልኩልኛል ።

https://vm.tiktok.com/ZMedeSofp/

እኔም እያደረስኩ ነው የተወሰኑ እህት ወንድሞችን እየረዳን ነው እንደ አንድ ዜጋ ለሀገሬ የሆነ ነገር አድርጌ ማለፍ እፈልጋለሁ ፣ እየሞከርኩም ነው አምላክ ይጨመርበት። ”

ስነ ጊዮርጊስ እሸቱ ስለ ባህርዳር ከተማ ?

” ቡድናችን በሊጉ ጥሩ ተጫዋቾችን ከያዙ ከለቦች አንዱ የኛ ባህርዳር ከነማ ነው ። ቡድኑ ውስጥ መተሳሰብ ጥሩ የቡድን መንፈስ አለ ። አሰልጣኛችንም ፋሲል ተካልኝ ለእኔ በሊጉ ውስጥ ጥሩ አሰልጣኞች ከምላቸው ውስጥ አንዱ ነው ። አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ወጣት ነው የጥሩ ስብህናም ባለቤት ነው።

በቀጣይ ዙር የሊጉ ጨዋታዎች በ ባህር ዳር ቆይታችን ጥሩ ይሆናል ብየ አስባለሁ ። እምናቀው ሜዳ ነው በዛ ላይ ምቹ ነው ያቅማችንን ካደረግን ውጤቱ ጥሩ እማይሆንበት ነገር የለም ።

በሊጉ ያለው የቡድኖች ነጥብ በጣም ተቀራራቢ ነው ማን ሻምፒዮን እንደሚሆን እንደቀደሙት መገመት ከባድ ይመስለኛል ፣ እኔ እንደ መልካም አጋጣሚ አየዋለው ።

በቀጣዩ ዙር በከተማችን ብንጫወትም ደጋፊው መግባት አይችልም ፣ ቢሆንም ከዚህ በፊት እንደሚያደርጉት ድጋፍቸው አይለየን ለደጋፊው ክብር አለኝ በደጋፊው ብዙ አልፈናል።”

 

በቀጣይ ምን ያስባል ?

የቀጣዩ ጊዜ እሚወሰነው በዚህ የውድድር አመት በምታሳያው አቅም ነው ። እንዳልኩህ በርትቼ እየሰራሁ ነው አምላክ ይጨመርበት ።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By kidus Yoftahe
Follow:
Hatricksport website Editor
Previous Article ኢትዮጵያ በዛሬው የቻን አፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ በሁለት ኢትዮጵያውያን ትወከላለች
Next Article ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት የዲሲፒሊን ውሳኔዎች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግLIVESCORE

የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ ሁለት ተስተካካይ ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/ ይከታተሉ

hatricksport team By hatricksport team 8 years ago
አስር የእግርኳሱ ባለውለተኞች ድጋፍ ተደረገላቸው
“አሸንፈን እንደምናልፍ በጣም እርግጠኞች ነን” ሎዛ አበራ “ተጋጣሚያችን ከኛ የተሻለ ምንም ነገር የለውም” አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ
” የመሀል ተከላካይ ሆኜ የቡድኑ ሶስተኛ ግብ አስቆጣሪ ነበርኩ “ትዕግስቱ አበራ /ሀምበሪቾ ዱራሜ/
አዲሱ የዋልያዎቹ ዋና አሰልጣኝ ከሌቦች ዝርፊያ አመለጡ፤ሌባውን ለመያዝ የሮጡት አሰልጣኝ ጉዳት አጋጥሟቸው ህክምናቸውን እየተከታተሉ ነው
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?