የዋልያዎቹ አማካይ ሽመልስ በቀለ ከግብፁ ክለብ ኤል ጉና ጋር በመለያየት ወደ አዲስ ክለብ ማምራቱ በዛሬዉ ዕለት ታዉቋል።
ተጫዋቹ በተጠናቀቀው የውድድር አመት በሊጉ ዘጠነኛ ደረጃን በመያዝ ያጠናቀቀውን ENPPI እግር ኳስ ክለብ መቀላቀሉ ሲታወቅ በተጨማሪም ተጫዋቹ ለሁለት ዓመታት ለመጫወት ፊርማውን ማኖሩ ተረጋግጧል።
በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ