የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ ጋር ለሚያደርጋቸው ሁለት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ለ23 ተጫዋቾች በዋና አሰልጣኙ ውበቱ አባተ አማካኝነት ጥሪ አድርገዋል ።
➡️ ግብ ጠባቂዎች
ሰዒድ ሀብታሙ
አቡበከር ኑራ
ፋሲል ገብረ ሚካኤል
- ማሰታውቂያ -
➡️ ተከላካይ
ሚልዮን ሰለሞን
ያሬድ ባየህ
አስቻለው ታመነ
ጊት ጋት ኩት
ምኞት ደበበ
ሱሌማን ሀሚድ
ብርሀኑ በቀለ
ረመዳን የሱፍ
➡️ አማካይ
ሽመልስ በቀለ
ቢንያም በላይ
አማኑኤል ዮሐንስ
ከንዓን ማርክነህ
ጋቶች ፓኖም
ይሁን እንደሻው
ታፈሰ ሰለሞን
➡️አጥቂ
ዮሴፍ ታረቀኝ
አቤል ያለው
ኡመድ ኡክሪ
ይገዙ ቦጋለ
አቡበከር ናስር