By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
Share
Notification Show More
Latest News
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….
ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 9 months ago
Share
SHARE

 

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 16ኛ ሳምንት በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች ስድስት ጨዋታዎች በመሸናነፍ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። በሳምንቱ 48 ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች በቢጫ ካርድ ሲገሰፁ ሁለት ተጫዋቾች እና አንድ የቡድን አመራር ቀይ ካርድ ተመልክተዋል።

የኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ አርብ መጋቢት 01 2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን መመሪያ እና በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ደንብ መሰረተ በተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ላይ በተላለፉ ውሳኔዎች – ሱራፌል ዳኛቸው(ፋሲል ከነማ) ዳኛን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ ቀይ ካርድ አይቶ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ሶስት ጨዋታ እንዲታገድና የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል፣ ዘላለም ማቲዮስ(ወላይታ ድቻ) የክለቡ የቡድን መሪ ሲሆን የዳኛን ውሳኔ በመቃወም ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ አንድ ጨዋታ እንዲታገድና የገንዘብ ቅጣት ብር 6000 /ስድስት ሺ/ እንዲከፍል፣ አብነት ደምሴ(ኢትዮ ኤሌትሪክ ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ ቀይ ካርድ የተመለከተ አንድ ጨዋታ እንዲታገድ በቃሉ ገነነ(ሃዋሳ ከተማ) በክለቡ አምስት የተለያዩ ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ በመመልከቱ አንድ ጨዋታ
እንዲታገድና የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍል ተወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

በክለቦች ላይም በተመሳሳይ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን መመሪያ እና በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ደንብ መሰረት በተላለፉ ውሳኔዎች ኢትዮ ኤሌትሪክ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ሃዋሳ ከተማ እና ፋሲል ከነማ የክለቦቻቸው አምስትና ከዛ በላይ ተጫዋቾች የቢጫ ማስጠንቀቂያ ካርድ በመመልከታቸው የገንዘብ ቅጣት
ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍሉ ሲወሰን ሲዳማ ቡና ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ባደረገው ጨዋታ በአረንጓዴ ቲሴራ/መታወቂያ/ የተመዘገቡትን አራት /4/ ተጫዋቾች) ቀይሮ ስለማስገባቱ ከዳኞች ሪፖርት ተረጋግጦ በክለቡ ላይ የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈውበታል ።
በመሆኑም ሲዳማ ቡና ለፈፀመው ጥፋት በፕሪምየር ሊጉ የውድድር ደንብ መሰረት ምንም እንኳ ጨዋታው በድሬደዋ 2 ለ 0 አሸናፊነት ቢጠናቀቅም የዕለቱ ውጤት ተሰርዞ በፎርፌ ተሸናፊ እንዲሆን ለክለቡ ዜሮ/0/ ነጥብና ሶስት/3/ የግብ ዕዳ እንዲሁም ለተጋጣሚው ድሬዳዋ ከተማ ሶስት/3/ ነጥብና ሶስት/3/ ተጨማሪ ግብ እንዲመዘገብ ፣ በዕለቱ የተመዘገቡት ጎል አግቢዎች እንዲሰረዙ ፣ በዕለቱ የተመዘገቡት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች እንዲፀኑና የቡድን መሪው አቶ ቾምቤ ገብረ ህይወት ለ6ወር እንዲታገዱና ተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 25000 /ሃያ አምስት ሺህ/ እንዲከፍሉ ተወስኗል፡፡

You Might Also Like

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ

ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የወልቂጤ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል !!
Next Article የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርጓል !

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወልዋሎዜናዎች

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ አንድ ተጫዋች ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል

ሰላም አባዲ By ሰላም አባዲ 4 years ago
ዋሊያዎቹ ላይ የታየው ስጋትና የአሰልጣኙ ተስፋ
የዋልያዎቹ ጨዋታ የታዳሚያንን ቁጥር ካፍ አሳወቀ !
ፈረሰኞቹ አጥቂያቸውን በይፋ አሰናብተዋል !!
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፓይለት ከአስራ አምስት ዓመት በታች ፕሮጀክት የመክፈቻ ፕሮግራም ተካሂዷል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?