By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 25ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 25ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 3 years ago
Share
SHARE

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 25ኛ ሳምንት በሃዋሳ ከተማ ሃዋሳ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም በተደረጉ ጨዋታዎች አራት ጨዋታዎች በመሸናነፍ ቀሪ አራቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ 20 ጎሎች በ17 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። የጎሎቹ አገባብም 17 በጨዋታ ሶስት በፍፁም ቅጣት ምት ነው። በሳምንቱ 41 ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች በቢጫ ካርድ ሲገሰፁ አንድ ተጫዋች በሁለተኛ ቢጫ ቀይ ካርድ ተመልክቷል።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ረቡዕ ግንቦት 16 2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
በተጫዋችና ቡድን አመራሮች ደረጃ በተላለፉ ውሳኔዎች 5 ተጫዋቾች ላይ ቅጣት ተላልፏል። ያሬድ ዳዊት(ወላይታ ድቻ) ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ ቀይ ካርድ አይቶ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ፥ ኤሪክ ካፓይቶ(አርባምንጭ ከተማ)፣ ፍሪምፖንግ ሜንሱ(ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ረመዳን የሱፍ(ቅዱስ ጊዮርጊስ) እና ዮሴፍ ዮሀንስ(ድሬደዋ ከተማ) በተለያዩ 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ በመመልከታቸው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍሉ ተወስኗል።

በክለቦች ደረጃ በታዩ ሪፖርቶችም በአራት ክለቦች ላይ የተለያዩ ውሳኔዎች ተላልፈዋል። ድሬደዋ ከተማ እና ለገጣፎ ለገዳዲ በሳምንቱ ጨዋታ የክለቡ ከአራት በላይ ተጫዋቾች በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት ክለቦቹ የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍሉ ፥ አርባ ምንጭ ከተማ በሳምንቱ ጨዋታ የክለቡ ደጋፊዎች የራሳቸውን ቡድን የክለብና የቡድን አመራሮች አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸው ሪፖርት የቀረበበት ሲሆን የክለቡ ደጋፊዎች ለፈፀሙት ጥፋት ክለቡ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት ብር
50000/ሃምሳ ሺህ/ እንዲከፍል ተወስኗል።
ወላይታ ድቻ ክለቡ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በነበረው ጨዋታ የክለቡ ደጋፊዎች የዕለቱን ጨዋታ አመራሮችን አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸው ሪፖርት የቀረበበት ሲሆን ከዚህ በፊትም የክለቡ ደጋፊዎቹ አፀያፊ ስደብ በመሳደብ ከተቀጡት ቅጣት ሊታረሙ ባለመቻላቸው ክለቡ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት ብር 75000/ሰባ አምስት ሺህ / እንዲከፍል ተወስኗል፥ ከዚህም በተጨማሪ የክለቡ ደጋፊዎች ከስታድየም ቅጥር ግቢ ውጭ የፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ንብረት በሆነው ተሽከርካሪ ላይ ድንጋይ በመወርወር ጉዳት ስለማድረሳቸው ሪፖርት በመቅረቡ ክለቡ የተጎዳውን ተሽከርካሪ እንዲያሰራ ወይም ባለንብረቱ አስልቶ በሚያቀርበውን ዋጋ መሰረት ክፍያ እንዲፈፅም ወስኗል ።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የባህርዳር ከተማ ደጋፊዎች ላይ የቦንብ ጥቃት ደረሰ
Next Article በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የቅዱስ ጊዮርጊስና የባህርዳር ከተማ ጨዋታ ትኩረት ስቧል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

“አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜዝ ለሰው ልጅ ክብር የለውም” “የኢት.ቡና ትልቁ ችግር ከላይ ያሉት አመራሮች ናቸው” አክሊሉ ዋለልኝ /የቀድሞ የኢት.ቡና ተጨዋች/

hatricksport team By hatricksport team 7 years ago
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲዳማ ቡናን በመርታት ወደ ሊጉ መሪነት ተመልሷል
የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ የሸገር ደርቢን በሙሉአለም መስፍን ብቸኛ ግብ በድል ማጠናቀቅ ችለዋል
“ጎሉን አጋጣሚ ለመከላከል ነበር ያሰብኩት ሆኖም ግን ወደ ግብነት ተቀይሯል” አናጋው ባድግ /ወላይታ ድቻ/
የጨዋታ ዘገባ | ወልቂጤ ከተማ በጌታነህ ከበደ ብቸኛ ግብ ሶስት ነጥብ አግኝቷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?