መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስር ባለሙያዎች ፕሪሚየር ሊጉ ላይ ትንተና እንዲሰጡ ተመረጡ…..
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አስር ባለሙያዎች ፕሪሚየር ሊጉ ላይ ትንተና እንዲሰጡ ተመረጡ…..

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል እግርኳስ ተጨዋቾችና ባለሙያዎች ማህበር ከዲ ኤስ ቲቪ ጋር በመነጋገር በቀጣይ የሚደረጉ የፕሪሚየር ሊጉ ውድድሮች ላይ ትንተና የሚሰጡ 10 ተጫውተው ያለፉትን ባለሙያዎች መመረጣቸውን ይፋ አድርጓል።

ማህበሩ ከጥር 18-20 ባሉት ሁለት ቀናት ባወጣው የማስታወቂያ በጨዋታዎቹ ላይ ትንተና ለመስጠት ፍቃደኛ የሆኑ ተጫውተው ያለፉና ያሰለጠኑ ባለሙያዎች እንዲመዘገቡና የንግግር ችሎታ መለኪያ ፈተና እንዲወስዱ በሚል ባወጣው ማስታወቂያ ከ20 የማይበልጡ ባለሙያዎች ተመዝግበው ፈተና ከወሰዱ በኋላ 10 ባለሙያዎች መመረጣቸውን አስታውቋል።

በዚህ መሠረት ኤልመዲን መሃመድ፣ ኤልሻዳይ ፣ ዕድሉ ደረጄ፣ ኢሳያስ ግርማይ፣ አብዱልከሪም ሀሰን፣ኤፍሬም ወንድወሰን ፣ተስፋዬ ጸጋዬ፣ አሉላ ግርማ፣ ቢኒያም ሀይሌና ጥላሁን መንገሻ ለትንተና የተሰጠውን ፈተና አልፈው ከ17ኛው ሳምንት ጀምሮ ላለው ውድድር መመረጣቸው ማህበሩ አስታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...