By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በትላንትናዉ እና በዛሬዉ እለት ሲካሄዱ አስቀድሞ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጉን ያረጋገጠዉ ሻሸመኔ ከተማ ሽንፈትን አስተናግዷል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግዜናዎችሻሸመኔ ከተማ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በትላንትናዉ እና በዛሬዉ እለት ሲካሄዱ አስቀድሞ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጉን ያረጋገጠዉ ሻሸመኔ ከተማ ሽንፈትን አስተናግዷል

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

በሶስት ምድብ ተከፍሎ በሶስት ከተሞች በመካሄድ ላይ የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በትላንትናዉ እና በዛሬዉ እለት ተካሂደዋል።

በአሰላ ከተማ የተካሄደዉ የምድብ ‘ሀ’ ጨዋታዎች ዉጤት።

ረቡዕ ሚያዝያ 25

ወልዲያ ከተማ 2-1 ዱራሜ ከተማ
ወሎ ኮምቦልቻ 0-1 ጋሞ ጨንቻ
ጅማ አባ ቡና 0-0 አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ
ባቱ ከተማ 0 – 0 ቡታጅራ ከተማ

- ማሰታውቂያ -

ቀሪ የምድቡ ጨዋታዎች በነገዉ እለት ይካሄዳሉ።

ሀላባ ከተማ 4:00 አዲስ ከተማ ክ/ከተማ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 6:00 ቤንች ማጂ ቡና
ሰበታ ከተማ 8:00 ሰንዳፋ በኬ

በሀዋሳ ከተማ የተካሄደዉ የምድብ ‘ለ’ ጨዋታዎች ዉጤት።

ማክሰኞ ሚያዝያ 24

ይርጋ ጨፌ ቡና 1-1 ከምባታ ሺንሺቾ
ንብ 2-1 ቂርቆስ ክ/ከተማ
አምቦ ከተማ 2-4 እንጅባራ ከተማ
ቦዲቲ ከተማ 2-1 አዲስ አበባ ከተማ

ረቡዕ ሚያዝያ 25

ካፋ ቡና 0-1 ጉለሌ ክ/ከተማ
ጂንካ ከተማ 0-4 ሰ/ሸ/ደ/ብርሃን
ነቀምት ከተማ 2-1 ሻሸመኔ ከተማ

በባቱ ከተማ የተካሄደዉ የምድብ ‘ሐ’ ጨዋታዎች ዉጤት።

ረቡዕ ሚያዝያ 25

ሶዶ ከተማ 0-0 ሮቤ ከተማ
ቡራዩ ከተማ 1-1 ፌዴራል ፖሊስ
ገላን ከተማ 3 – 0 ስልጤ ወራቤ

ቀሪ የምድቡ ጨዋታዎች በነገዉ እለት ይካሄዳሉ።

ደሴ ከተማ 4:00 የካ ክ/ከተማ
ነገሌ አርሲ 8:00 ሀምበሪቾ ዱራሜ
ኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከ 10:00 ዳሞት ከተማ

ምድብ “ሀ” ን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ50 ነጥብ እየመራ ሲሆን ምድብ “ለ” ን ሻሸመኔ ከተማ በ47 ነጥብ እየመራ የሚገኝ ሲሆን ምድብ “ሐ” ን ደግሞ ገላን ከተማ በ47 ነጥብ እየመራ ይገኛል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article Bility looses appeal as CAS upholds ten year ban imposed by fifa
Next Article FIFA and World Trade Organization look to build on collaboration 

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግBetaking Ethiopia Primer League

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 12ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 3 years ago
በ 12ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድብ ለ ሁለቱም ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ።
በሀገራዊ ስፖርት ሪፎርም ዙሪያ ለስፖርት ጋዜጠኞች ግንዛቤ ለመፍጠር የሚረዳ ውይይት በቢሾፍቱ ጀምሯል
​31ኛው ቶታል አፍሪካ ዋንጫበጋቦን አስተናጋጅነት ሊጀመርየሰዐታት ዕድሜ ብቻ ቀርተውታል 
ሱራፌል ዳኛቸው ለአሜሪካው ክለብ በይፋ ፈርሟል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?