By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ2015 የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ የዉድድር ዘመን በሲዳማ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎችሲዳማ ቡናየሴቶች ከፍተኛ ሊግ

የ2015 የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ የዉድድር ዘመን በሲዳማ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

የ2015 ዓ/ም የሴቶች የከፍተኛ ሊግ የሁለተኛ እና የመጨረሻዉ ዙር ጨዋታዎች በሀዋሳ ከተማ እየተካሄዱ የቆዩ ሲሆን በትላንትናዉ እለት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ፍፃሜዉን አግኝቷል።

ከዋንጫው ጨዋታ በማስቀደም ከጠዋቱ 3:00 ሰአት ጀምሮ ለደረጃ አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ እና ሀምበሪቾ ዱራሜ የተጫወቱ ሲሆን ጨዋታዉን ሀምበሪቾ ዱራሜ 3-2 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ዉድድርን የሁለተኛ ደረጃ ይዞ በማጠናቀቅ የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ መሆን ችሏል።

ከሱ በማስከተል አስቀድሞ የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ዉድድር ሻምፒዮን መሆኑን ባረጋገጠዉ በሲዳማ ቡና እና በፋሲል ከነማ መካከል የመዝጊያ ጨዋታ የተደረገ ሲሆን ጨዋታዉ በሲዳማ ቡና 3-1 በሆነ ዉጤት ተጠናቆ ሲዳማ ቡና የዋንጫ እና የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ መሆን ችሏል።እንዲሁም ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የ2015 ዓ/ም የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ዉድድርን በሶስተኝነት ደረጃ በማጠናቀቅ የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚ መሆን ችሏል።

የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ ሴቶች የከፍተኛ ሊግ የዉድድር ዘመንን የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚዋ ማህሌት ምትኩ በ19 ጎል ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ስታጠናቅቅ የስፖርታዊ ጨዋነት ተሸላሚም የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ቡድን ሆኗል።

- ማሰታውቂያ -

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሸረፋ ደሊቾ ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ወ/ሮ ብዙዓየሁ ጀምበሩ ፣ የሲዳማ ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ጃጎ አገኘዉ ፣ የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍሬው አሬራ ፣ የሲዳማ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ አንበሴ አበበ ፣ የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ስራ አስኪያጅ አቶ አቡሽ አሰፋ ፣ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ በክብር እንግድነት በመገኘት ለአሸናፊ ቡድኖች የዋንጫ እና የሜዳልያ ሽልማት እንዲሁም ለተለያዩ አካላት የምስጋና የምስክር ወረቀት አበርክተዋል።ከዋንጫው ስነስርዓት በኋላ የሻምፒዮኖቹ የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ስራ አስኪያጅ አቶ አቡሽ አሰፋ እና የሴቶቹ ቡድን ዋና አሰልጣኝ አቶ ፍፁም በርሄ አስተያየታቸዉን ለሀትሪክ ስፖርት ድህረገጽ ተሰጥተዋል ።

የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የሴቶች ቡድን ዋና አሰልጣኝ ፍፁም በርሄ  “ቡድናችን ከተመሰረተ ገና ሁለት አመቱ ብቻ ቢሆንም በአጭር ግዜ ቆይታዉ ሻምፒዮን ሊሆን የቻለዉ በመጀመሪያ ደረጃ በፈጣሪ እገዛ ሲሆን ከእሱ በማስከተል ሁላችንም ተስማምተን እና ተናበን እንዲሁም ጠንክረን መስራት በመቻላችን ለዚህ ስኬት ልንበቃ ችለናል በማለት አስተያየቱን የሰጠ ሲሆን እንዲሁም በቀጣይነተም በፕሪሚየር ሊጉ ዉስጥ አዳዲስ እና ጠንካራ ልጆችን በክለባችን ዉስጥ ጨምረን ይሄን ጠንካራነታችንን ለመድገም እንሞክራለን በማለት የክለቡ የቦርድ አመራሮች ፣ ስራ አስኪያጁ ፣ የደጋፊ ማህበሩ ፣ ደጋፊዎችን ፣ የክልሉ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፣ የኮቺንግ ስታፉ እንዲሁም የክለባችንን ተጫዋቾችን ማመስገን እፈልጋለሁ ብሎ አስተያየቱን ቋጭቷል”

 

ከእሱ በማስከተል የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ አቡሽ አሰፋ “የ2015 ዓ/ም የዉድድር ዘመንን ስንጀምር ሻምፒዮን ለመሆን አቅደን ነበር ያን ደግሞ አሳክተናል በቀጣይ በፕሪሚየር ሊጉ ዉስጥ በዚህ አሸናፊነታችን ለመቀጠል ከሌሎች ክለቦች ወደ ስብስባችን የምንጨምራቸዉ ልጆች አሉ ያለ ሲሆን ይሄ የሴቶቹ ቡድን እንደ አንድ ሆኖ በመቀጠሉ ሻምፒዮን ሊሆን ችሏል ያለ ሲሆን የክለቡ ማኔጅመን በሚያስፈልገዉ ነገር በሙሉ ከጎናቸዉ እንደነበረ ገልፆልን ለዚህ ስኬት የኮቺንግ ስታፉ ሚና ትልቅ መሆኑን በመግለፅ አመስግኗቸዉ ቆይታችንን አጠናቀናል”

 

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ከተከታያቸው ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሰባት ከፍ አድርገዋል
Next Article ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ወላይታ ድቻ የቀድሞ ተጫዋቹን አስፈርሟል

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
የቅ.ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ቡድናችንን ለመደገፍ ያደረግነው ጥረት የደ .አፍሪካ ኤምባሲ በፈጠረብን ችግር ምክንያት እንቅፋት እየፈጠረብን ነው በማለት ቅሬታቸውን አቀረቡ፤ኤምባሲው የቅ.ጊዮርጊስ ተጫዋቾች በአካል ካልመጡ ቪዛ አልሰጥም በማለቱ ተጫዋቾቹ ኤምባሲ ድረስ ለመሄድ ተገደዱ፤ቡድኑ ሐሙስ ረፋድ ላይ ይጓዛል
ኳታር 2022| የጋና አለም ዋንጫ ታሪክ ዳሰሳ
አቶ አብነት ገ/መስቀል ከእስር ተለቀቁ
“ተጨዋቾቼ ሜዳውና አየሩን ሲለምዱትና የተጎዱት ሲመለሱ ወደ ውጤታማነት እንመለሳለን” ሙሉጌታ ምህረት /ሀዋሳ ከተማ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?