By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ወሳኙን የፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ወሳኙን የፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ በመጪው ሰኔ 4 የሚደረገውን የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ የመልስ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል ።

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ሞሮኮ እና ግብፅ ላይ የሚደረጉትን የ2023 የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የደርሶ መልስ የፍፃሜ ጨዋታዎችን የሚመሩ ዳኞችን ይፋ ሲያደርግ ኢትዮጵያዊን የመሀል ዳኛ ባምላክ ተሰማን በሞሮኮ የሚደረገውን ሁለተኛውን የመልስ ጨዋታ እንደሚመራ ይፋ አድርጓል ።

በሞሮኮ መሀመድ ስድስተኛ ስታድየም በሚደረገው ጨዋታ የሞሮኮው ዋይዳድ ካዛብላንካ የግብፁን አል አህሊ ያስተናግዳል ።

በአህጉሪቱ ታላላቅ የተባሉ የክለቦችም ሆነ የሀገራት ጨዋታዎችን በብቃት በመዳኘት የሚታወቀው ባምላክ ተሰማ ከዚህ ቀደምም በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ብቻ 38 ጨዋታዎችን መርቷል ።

- ማሰታውቂያ -

ባምላክ ተሰማ ከመራቸው 38 ጨዋታዎች ሁለቱ የፍፃሜ ጨዋታዎች ሲሆኑ በአስገራሚ ሁኔታ ያሁኑ የፍፃሜ ተፈላሚ አል አህሊ በሁለቱም ሽንፈትን አስትናግዷል ።

በተጨማሪም በአህጉሪቱ ታላቁ የክለቦች ውድድር ላይ የሞሮኮውን ዋይዳድ ከዚህ ቀደም ለ4 ያህል ጊዜያት ያጫወተ ሲሆን አል አህሊን ደግሞ በአጠቃላይ ለ10 ጨዋታዎች መርቷል ።

በተያያዘም በግብፅ ካይሮ የሚደረገው የመጀመሪያ ጨዋታን እንዲመሩም ሊብያዊው ዳኛ ኢብራሂም ሙታዝ ተመድበዋል ።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የቅዱስ ጊዮርጊስና የባህርዳር ከተማ ጨዋታ ትኩረት ስቧል
Next Article ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ወሳኙን የፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች

ሰበታ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 5 years ago
የጨዋታ ዘገባ |የዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ በወልቂጤ ከተማ የ3ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ፋሲል ከነማ ከጋምቢያዊዉ አጥቂ ጋር ተለያይቷል!!
ከ23 አመት በታች የሴካፋ ሻምፒዮና በኢትዮጵያና በኤርትራ ጨዋታ ዛሬ በይፋ ይጀመራል
የቅዱስ ጊዮርጊስ ቦርድ ጌታነህ ከበደና አቤል እንዳለ በስምምነት እንዲለቁ ወሰነ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?