ለኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለ35 ተጫዋች ጥሪ ተደርጓል !!
የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን በመጀመርያው ዙር ማጣርያ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮኖጎ ጋር ለምታደርገዉ ጨዋታ ለ35 ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጓል። ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾችም :-
ግብ ጠባቂዎች
አላዛር ማርቆስ – ሀዋሳ ከተማ
አቡበከር ኑራ – ኢት. መድን
ፋሲል ገ/ሚካኤል – ባህር ዳር ከተማ
- ማሰታውቂያ -
ተከላካዮች
መላኩ ኤልያስ – አርባ ምንጭ ከተማ
ኃይለሚካኤል አደፍርስ – ኢትዮጵያ ቡና
ብርሃኑ በቀለ – ሀዲያ ሆሳዕና
ዓለምብርሃን ይግዛው – ፋሲል ከነማ
ረመዳን የሱፍ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
እያሱ ለገሰ – ድሬድዋ ከነማ
አሸናፊ ፊዳ – አርባ ምንጭ ከተማ
መልካሙ ቦጋለ – ወላይታ ዲቻ
አሰጋኸኝ ጴጥሮስ – ድሬድዋ ከተማ
ሚሊዮን ሰለሞን – አዳማ ከነማ
አማኑኤል ተርፉ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
አማካዮች
አስጨናቂ ጸጋዬ – ኢትዮጵያ መድን
እንዳልካቸው መስፍን – አርባ ምንጭ
ቡቃታ ሸመና – አርባ ምንጭ
አብዱልከሪም ወርቁ – ኢትዮጵያ ቡና
ወንድማገኝ ኃይሉ – ሀዋሳ ከተማ
አበባየሁ ሀጂሶ – ወላይታ ዲቻ
ብዙአየሁ ሰይፈ – ወልቂጤ ከነማ
ከነአን ማርክነህ – መከላከያ
አጥቂዎች
ዱሬሳ ሹቢሳ – ባህር ዳር ከተማ
ጫላ ተሺታ – ኢትዮጵያ ቡና
ናትናኤል ገ/ሚካኤል – ፋሲል ከነማ
እዮብ ዓለማየሁ – ሀዋሳ ከነማ
መሀመድ ኑር ናስር – ኢትዮጵያ ቡና
አዲሱ አቹላ – መከላከያ
ተሾመ በላቸው – መከላከያ
መስፍን ታፈሰ – ኢትዮጵያ ቡና
አቡበከር ናስር – ደቡብ አፍሪካ
አህመድ ሁሴን – አርባ ምንጭ ከተማ
ይገዙ ቦጋለ – ሲዳማ ቡና
ብሩክ በየነ – ኢትዮጵያ ቡና
ፍቃዱ ዓለሙ – ፋሲል ከነማ