ኢትዮ ኤሌክትሪክ አቶ ጫላ አማንን የኢትዮ ኤሌክትሪክ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ፡፡
ከክለቡ በተገኘ መረጃ በኢትዮ ኤሌክትሪክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሽፈራው ተሊላ ፊርማ በወጣው ደብዳቤ አቶ ጫላ ከዛሬ ግንቦት 4/2012 ጀምሮ የቀድሞውን የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኢሳያስ ደንድርን ተክተው እንዲሰሩ መመረጣቸውን አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮ ኤሌክትሪክ አቶ ጫላ አማንን የኢትዮ ኤሌክትሪክ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ፡፡
ከክለቡ በተገኘ መረጃ በኢትዮ ኤሌክትሪክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሽፈራው ተሊላ ፊርማ በወጣው ደብዳቤ አቶ ጫላ ከዛሬ ግንቦት 4/2012 ጀምሮ የቀድሞውን የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኢሳያስ ደንድርን ተክተው እንዲሰሩ መመረጣቸውን አስታውቀዋል፡፡
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account