መነሻ ገጽ ክልሎች ሻምፒዮና በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና እየተካፈለ የሚገኘው ቦዲቲ ከነማ ቡሳ ከነማ ላይ ክስ መስርቷል
ክልሎች ሻምፒዮናዜናዎች

በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና እየተካፈለ የሚገኘው ቦዲቲ ከነማ ቡሳ ከነማ ላይ ክስ መስርቷል

አጋራ
አጋራ

ለ2014 ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ለመግባት እየተደረገ ባለው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና መገባደጃው ላይ ደርሷል ።አስራ ስድስት ውስጥ የገባው ቦዲቲ ከነማ በቡሳ ከነማ በፍፁም ቅጣት ምት መሸነፉ ይታወሳል ።ሆኖም ግን ቦዲቲ ከነማ የተጫዋች ተገቢነት ክስ በቡሳ ከነማ ላይ መስርተዋል።

ለቡሳ ከነማ እየተጫወተ የሚገኘው ታደለ ላጫሞ በዘንድሮ ዓመት በአማራ ሊግ ለቡሬ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለመጫወት ውል ተፈራርሞ የተጫወተ ሲሆን የውል ዘመኑ ሳይጠናቀቅ በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ላይ ለቡሳ ከነማ እየተጫወተ ይገኛል ።ቦዲቲ ከነማ እግር ኳስ ክለብም ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት ክስ መስርተል ።ከጨዋታው በኋላም በደንቡ መሰረት አንድ ሺህ(1000) ብር በማሲያዝ ክሳቸውን አስገብተዋል።

ውድድሩን እየመራ የሚገኘው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሀገር አቀፍ ክለቦች ሻምፒዮና የውድድርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ምላሽ ለመስጠት የኮሚቴውን መሟላት እየጠበቀ እንደሆንም አሳውቀውናል ።

መረጃውን ያደረሰን የቦዲቲ ከነማ ቡድን መሪ አቶ አሸናፊ አበራ ነው

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...