መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ፋሲል ከነማ አስቻለው ታመነና ኦኪኪ አፎላቢንን የግሉ አድርጓል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየዝውውር ዜናዎችፋሲል ከነማ

ፋሲል ከነማ አስቻለው ታመነና ኦኪኪ አፎላቢንን የግሉ አድርጓል

አጋራ
አጋራ

ሻምፒዮኑ ፋሲል ከነማ ከክፍያ ጋር ተያይዞ ድርድር ላይ የነበረው አስቻለሁ ታመነና ኦኪኪ አፎላቢን በይፋ አስፈርመዋል።

የአሰልጣኝ ስዩም ከበደ ፋሲል ከነማ ራሱን እያጠናከረ ሲሆን የቅድሚያ ክፍያው በቼክ ይሁን በካሽ በሚል ሲደራደሩ የቆዩትን የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ የኋላ ደጀን አስቻለሁ ታመነን ለማስፈረም ፌዴሬሽን ጽ/ቤት ደርሰው እየተፈራረሙ ነው ።

ፋሲል የቀጣዩ አመት ባለድል ለመሆንና ሁለተኛው የተከታታይ አመታት ሻምፒዮን ለመሆን ራሱን እያጠናከረ ስብስቡን ጋላቲኮ እያደረገ ነው።

ፋሲሎች ከ5 አመታት የገብረ መድህንና ኦኪኪ ጥምረትን በማፍረስ ኦኪኪ አፎላቢን ለማስፈረም ተስማምተዋል። ተጨዋቹ ከሀገሩ ሲመጣ ፊርማውን የሚያኖር ሲሆን ከአራት አመታት የጅማ አባጅፋርና መቀለ 70 እንደርታ ቆይታና ከ2 ተከታታይ አመታት የሊጉ ድል በመለስ ከአምናው ሲዳማ ቡናን ከመውረድ የማትረፍ ዘመቻ በኋላ ኦኪኪ ከአሰልጣኝ ገብረ መድህን ጥላ ውስጥ መውጣቱ ተረጋግጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...