መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 18ቱ ዳኞች ኮቪድ 19 የለባችሁም ተባሉ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

18ቱ ዳኞች ኮቪድ 19 የለባችሁም ተባሉ

አጋራ
አጋራ

በድሬዳዋ እየተካሄደ ባለው የኢትዮዽያ ፕሪሚየር ሊግ በኮቪድ 19 ከተጠረጠሩ 18 አርቢትሮች 17ቱ ነጻ መሆናቸው ታውቋል።

በድሬዳዋ ጤና ቢሮ ምርመራ ተደርጎላቸው ውጤቱን ባለመቀበል በሀሮማያ ዩኒቨርስቲ የድጋሚ ምርመራ ካደረጉ 11 ረዳት ዳኞችና 7 የመሃል ዳኞች መሃል ኮቪድ 19 እንዳለበትና ራሱን እንዲያገል የተነገረው ፌዴራል አርቢትር አሽብር ሰቦቃ ብቻ መሆኑ ታውቋል።

ይሄ የምርመራን ወጤት ተከትሎ የኢትዮዽያ ቡናና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታን በመሃል ዳኝነት እንዲመሩ የተደረጉት የመሃል ዳኛው በአምላክ ተሰማና 4ኛ ዳኛው ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ባሉበት ሲቀጥሉ የረዳቶች ለውጥ የተደረገ ሲሆን ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኞች የሆኑት ተመስገን ሳሙኤልና ክንዴ ሙሴ መመደባቸው ታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...